መረጃዎች | 44ኛ የጨዋታ ቀን

ነገ በሚደረጉት ሁለት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን ነጥቦች አንስተናል። ድሬዳዋ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ የዕለቱ የመክፈቻ መርሃግብር…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 0-0 አዳማ ከተማ

👉 “ቢያንስ አንድ ነጥብ እንፈልጋለን ፤ ከመሸነፍ አንድ ይሻላል” ያሬድ ገመቹ 👉 “አንዳንዴ በእግርኳስ ዕድለኛ መሆን…

ረፖርት | ከድል መልስ የተገናኙት ሀዲያ እና አዳማ ነጥብ ተጋርተዋል

የ12ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ሁለተኛ ጨዋታ ያለ ግብ በአቻ ውጤት ተደምድሟል። ባሳለፍነው ሳምንት ኢትዮጵያ ቡናን አንድ…

የአሠልጣኞች አስተያየት | መቻል 1-1 ወልቂጤ ከተማ

“ጫና ውስጥ ነኝ ፤ ከዚህ ጫና ለመውጣት ግን የምንችለውን ሁሉ እያደረግን ነው” ፋሲል ተካልኝ “ተጫዋች ሜዳ…

ሪፖርት | ጦሩ እና ሠራተኞቹ ነጥብ ተጋርተዋል

ወልቂጤ ከተማ አሁንም በመጨረሻ ደቂቃ ጎል ከመከላከያ ጋር ነጥብ ተጋርቷል። በ11ኛ የጨዋታ ሳምንት ሀዋሳ ከተማን ገጥመው…

መረጃዎች | 43ኛ የጨዋታ ቀን

የሊጉ 12ኛ ሳምንት የሚጀምርባቸውን ሁለት የነገ ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን አሰናድተናል። መቻል ከ ወልቂጤ ከተማ የጨዋታ ሳምንቱ…

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ | የ11ኛ ሳምንት ምርጥ 11

በ11ኛ ሳምንት የተደረጉ ጨዋታዎችን በመንተራስ ተከታዩን ምርጥ ቡድን አዋቅረናል። የተጫዋች አደራደር ቅርፅ : 4-2-1-3 ግብ ጠባቂ…

ድሬዳዋ ከተማ ቅጣት አስተናግዷል

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማህበር በ11ኛው የጨዋታ ሳምንት በታዩ የዲስፕሊን ግድፈቶች ላይ በመመስረት የቅጣት ውሳኔዎች ሲያስተላልፍ…

የአሠልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 1-2 ድሬዳዋ ከተማ

👉”ሜዳችን ላይ ውጤታማ የሆንበት ትልቁ  ምክንያት አንድ መሆናችን ነው ፤ እንደ ቡድን ቀለማችን አንድ ነው” ዮርዳኖስ…

ሪፖርት | ብርትካናማዎቹ ዐፄዎቹን ከመመራት ተነስተው አሸንፈዋል

በመቀመጫ ከተማቸው አልቀመስ ያሉት ድሬዳዋ ከተማዎች ፋሲል ከነማን ረተዋል። ከቀናት በፊት የ2ኛ ሳምንት ተስተካካት መርሐ-ግብሩን ከወላይታ…