የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 0-0 መከላከያ

እስከመጨረሻው በፍልሚያ የደመቀው ጨዋታ ያለግብ ከተጠናቀቀ በኋላ አሰልጣኞች ይህንን ሀሳብ ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ – ቅዱስ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ሁለት ነጥብ ጥለዋል

እድለኛ ያልነበሩት ቅዱስ ጊዮርጊሶች ከአራት ተከታታይ ድሎች በኋላ ከመከላከያ ጋር ነጥብ ተጋርተው ወጥተዋል። ቅዱስ ጊዮርጊስ በመጨረሻው…

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የ9ኛ ሳምንት የዛሬ ጨዋታዎች ውሎ

በዛሬ በሊጉ በተደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ሁለቱ መሪዎች ድል ሲቀናቸው አርባምንጭ ከተማም ደረጃውን አሻሽሏል። በቶማስ ቦጋለ ኢትዮጵያ…

ቅድመ ዳሰሳ | ሰበታ ከተማ ከ ሲዳማ ቡና

የ19ኛ ሳምንት የመክፈቻ ቀን ሁለተኛ መርሐ-ግብር ላይ ያተኮረው ዳሰሳችን እንዲህ ይቀርባል። በደረጃ ሰንጠረዡ ግርጌ የሚገኘው ሰበታ…

Continue Reading

ቅድመ ዳሰሳ | ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ መከላከያ

በጨዋታ ሳምንቱ ጅማሮ አንጋፋዎቹን የሚያገናኘውን ግጥሚያ በዳሰሳችን ተመልክተነዋል። ቅዱስ ጊዮርጊስ አሁንም በሊጉ አናት ተቀምጦ ግስጋሴውን ቀጥሏል።…

Continue Reading

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ | 18ኛ ሳምንት ምርጥ 11

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 18ኛ ሳምንት ጨዋታዎች የተሻለ አቋም ያሳዩ ተጫዋቾች እና አሰላጣኝን መርጠናል። አሰላለፍ 4-4-2…

Continue Reading

የአባቱን መንገድ እየተከተለ የሚገኘው ግብ አስቆጣሪው የፈረሰኞቹ የኋላ ደጀን ፍሪምፖንግ ሜንሱ

👉 “አንዳንድ ጊዜ ቁጭ ብዬ 18 ጨዋታዎችን አለመሸነፋችንን ሳስበው ለራሴ አላምንም” 👉 “አባቴ የቀድሞ እግር ኳስ…

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 18ኛ ሳምንት ዓበይት ጉዳዮች (፬) – ሌሎች ጉዳዮች

በመጨረሻው የዐበይት ጉዳዮች ፅሁፋችን ሌሎች ትኩረት የሳቡ ጉዳዮችን ለማንሳት ሞክረናል። 👉 በግብ የተንበሸበሸው የጨዋታ ሳምንት በ18ኛ…

ኤልያስ ማሞ አዲሱ ክለቡን ዳግም ተቀላቅሏል

በውድድር ዓመቱ አጋማሽ በተከፈተው የዝውውር መስኮት ወደ አዲስ ክለብ አምርቶ የነበረው እና በተለያዩ ምክንያቶች ከክለቡ ተለይቶ…

የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 18ኛ ሳምንት ዓበይት ጉዳዮች (፫) – አሰልጣኞች ትኩረት

በጨዋታ ሳምንቱ የተመለከትናቸው ትኩረት የሳቡ ከአሰልጣኞች ጋር የተገናኙ ጉዳዮችን ተመልክተናል። 👉 እኔ ፣ እኔ ፣ እኔ……