ሪፖርት | ፋሲል ከነማ በሜዳው ከደቡብ ፖሊስ ጋር ነጥብ ተጋርቷል

ከኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ20ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች መካከል በዐፄ ፋሲለደስ ስታዲየም የተደረገው የፋሲል ከነማ እና…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-0 ሲዳማ ቡና

10፡00 ላይ የተካሄደው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሲዳማ ቡና ጨዋታ በባለሜዳዎቹ 2-0 አሸናፊነት ከተጠናቀቀ በኋላ የቡድኖቹ አሰልጣኞች…

ሪፖርት | ድሬዳዋ ከተማ ከሜዳው ውጪ ደደቢትን በማሸነፍ ከወራጅ ቀጠናው መራቅ ችሏል

አምስት ጎሎች በታዩበት ጨዋታ ብርቱካናማዎቹ ደደቢትን በማሸነፍ ከወራጅ ቀጠናው መራቅ ችለዋል። ሰማያዊዎቹ ባለፈው ሳምንት መከላከያን ካሸነፈው…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻ በፀጋዬ አበራ ሁለት የጭንቅላት ኳስ ጎሎች ኢትዮጵያ ቡናን አሸንፏል

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 20ኛ ሳምንት ሶዶ ላይ ወላይታ ድቻ ኢትዮጵያ ቡናን አስተናግዶ ፀጋዬ አበራ ባስቆጠራቸው ሁለት…

ሪፖርት | ጅማ አባ ጅፋር ሽረን በመርታት ወደ ድል ተመልሷል

ዛሬ ከተደረጉ ጨዋታዎች መካከል ጅማ ላይ ስሑል ሽረን ያስተናገደው ጅማ አባ ጅፋር 2-0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 1-0 መቐለ 70 እንደርታ

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 20ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ከትላንት ቀጥለው ዛሬ ሲከናወኑ በባህር ዳር ዓለማቀፍ ስታዲየም መቐለ 70…

ሪፖርት | አዳማ በሜዳው በሀዋሳ ተሸንፏል

በ20ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አዳማ አበበ ቢቂላ ስታድየም ላይ አዳማ ከተማ  ሀዋሳ ከተማን አስተናግዶ 2-1 በሆነ…

ሪፖርት | ባህር ዳር ከተማ የሊጉን መሪ አሸነፈ

የ20ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ባህር ዳር ላይ መቐለ 70 እንደርታን ያስተናገደው ባህር ዳር ከተማ በሳላምላክ…

ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ ድል ተመልሶ ከመሪው ያለውን የነጥብ ልዩነቱን ቀንሷል

አዲስ አበባ ላይ ዛሬ በተደረገው የ20ኛው ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሲዳማ ቡናን 2-0 መርታት ችሏል።…

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 20ኛ ሳምንት – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

እሁድ ሚያዚያ 6 ቀን 2011 FT ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-0 ሲዳማ ቡና [read more=”ዝርዝር” less=”Read Less”] 35′…

Continue Reading