የደደቢት ከአጋር ድርጅቶት ቃል የተገባለትን ድጋፍ ባለማግኘቱ የተጫዋቾች ደሞዝ ለመክፈል ተቸግሯል

-በፋይናንስ ቀውስ ምክንያት ተጫዋቾቹን ደሞዝ መክፈል ባለመቻሉ ተጫዋቾቹ ልምምድ አቁመዋል። የደደቢት እግር ኳስ ክለብ ከቅርብ ጊዚያቶች…

አቶ ኢሳይያስ ጂራ የትግራይ እና አማራ ክለቦች የእርስ በእርስ ጨዋታዎቻቸውን በየሜዳቸው እንደሚያደርጉ ተማምነዋል

– በሁለቱ ክልል በሚገኝ ሜዳ የእርስ በእርስ ጨዋታ ከተደረገ 375 ቀናት ተቆጥሯል። በኢትዮጵያ የውስጥ ውድድሮች ባለፉት…

አርቢቴር ጌቱ ተፈራ ላይ የቅጣት ውሳኔ ተላለፈ

በኢትዮጵያ ኘሪምየር ሊግ የ2ኛ ሳምንት ጎንደር ላይ ፋሲል ከነማ ከሀዋሳ ከተማ የተደረገውን ጨዋታ በዋና ዳኝነት የመራው…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ስሑል ሽረ 0-0 አዳማ ከተማ

ዛሬ ከተካሄዱት የሦስተኛ ሳምንት ጨዋታዎች አንዱ የሆነው የስሑል ሽረ እና አዳማ ከተማ ጨዋታ ያለ ግብ አቻ…

ሪፖርት | ሽረ እና አዳማ ያለጎል አቻ ተለያይተዋል

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሦስተኛ ሳምንት ዛሬ በሁለት ጨዋታዎች ሲቀጥል ሽረ ላይ ስሑል ሽረ ከአዳማ ከተማ ያደረጉት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 2-1 ወላይታ ድቻ 

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሦስተኛ ሳምንት ወላይታ ድቻን ያስተናገደው ሀዋሳ ከተማ 2-1 ማሸነፍ ችሏል። የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞችም…

ሪፖርት | ሀዋሳ ከተማ የዓመቱ ሁለተኛ ድሉን በማስመዝገብ ደረጃውን አሻሽሏል

የሦስተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎችን ከዓርብ ጀምሮ በተከታታይ ቀናት ሲያስተናግድ የቆየው የሀዋሳ ስታዲየም ሀዋሳ ከተማን…

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 3ኛ ሳምንት – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

እሁድ የካቲት 10 ቀን 2011 FT መከላከያ 0-0 ድሬዳዋ ከተማ [read more=”ዝርዝር” less=”Read Less”] – –…

Continue Reading

የሦስተኛ ሳምንት የእሁድ ጨዋታዎች | ቅድመ ዳሰሳ

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 3ኛ ሳምንት ዛሬ ከሰዓት በኋላ ሽረ እና ሀዋሳ ላይ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይቀጥላል።…

Continue Reading

የአሰልጣኞች አስተያየት| ደቡብ ፖሊስ 1-0 ደደቢት

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በተካሄደው ብቸኛ የሦስተኛ ሳምንት ጨዋታ ደቡብ ፖሊስ ደደቢትን 1-0 አሸንፏል። በጨዋታው ዙርያ…