አዳማ ከተማ በመጨረሻ ጭማሪ ደቂቃ ላይ በተቆጠረባቸው ጎል ከወላይታ ድቻ ጋር 2ለ2 ተለያይተዋል። አራፊ ከመሆናቸው በፊት…
ፕሪምየር ሊግ

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀድያ ሆሳዕና 3-2 ሲዳማ ቡና
ሀድያ ሆሳዕና አምስተኛ ተከታታይ ድሉን ካስመዘገበበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ ሁለቱ አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታን አድርገዋል።…

መረጃዎች | 43ኛ የጨዋታ ቀን
በ11ኛ ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሃግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ወላይታ ድቻ ከ አዳማ ከተማ…

ሪፖርት | ነብሮቹ በፕሪምየር ሊጉ ለመጀመሪያ ጊዜ 5ኛ ተከታታይ ድላቸውን አስመዝግበዋል
በግቦች በተንበሸበሸው የምሽቱ ጨዋታ ሀዲያ ሆሳዕናዎች በስል የመልሶ ማጥቃት ሲዳማ ቡናን በመርታት ወደ ሁለተኛ ደረጃ ከፍ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 0-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ
“የገጠምነው ጠንካራውን ጊዮርጊስ ነው።” አሰልጣኝ ደግአረግ ይግዛው “ቀናችን አይደለም ብዬ ልውሰደው።” አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የጣና ሞገዶቹ…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ እና ፈረሰኞቹ ያለ ያለ ጎል ጨዋታቸውን ፈጽመዋል
የዕለቱ ቀዳሚ የነበረው የባህርዳር ከተማ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ ያለ ጎል 0ለ0 በሆነ የአቻ ውጤት ተቋጭቷል።…

መረጃዎች | 42ኛ የጨዋታ ቀን
11ኛ ሳምንት ላይ የደረሰው ሊጉ ነገ በሚደረጉ ሁለት መርሃግብሮች ሲቀጥል ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ባህርዳር…

ሪፖርት| የበረከት ሳሙኤል ስህተት አርባምንጭን ባለ ድል አድርጋለች
አዞዎቹ ተቀይሮ በገባው አሸናፊ ተገኝ የመጨረሻ ደቂቃ ጎል ሐይቆቹን 1ለ0 በመርታት ሙሉ ሦስት ነጥብን አሳክተዋል። ሀዋሳ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 0-1 አርባምንጭ ከተማ
የአሸናፊ ተገኝ የመጨረሻ ደቂቃ ግብ ከወሰነችው ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የአርባምንጭ ከተማው አሰልጣኝ በረከት ደሙ ከሶከር ኢትዮጵያ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 0-0 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
“የጨዋታ ፕሮግራሙ ለመወዳደር ብቻ ሳይሆን ለምንም አይመችም።” አሰልጣኝ በጸሎት ልዑልሰገድ “በሁለታችንም በኩል ሙከራዎች ስለነበሩ መጥፎ ጨዋታ…