የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-0 አርባምንጭ ከተማ

በምሽቱ መርሃግብር አማኑኤል ኤርቦ ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ ፈረሰኞቹ ወሳኝ ድል ከተቀዳጁ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ጣፋጭ ድል ተቀዳጅተዋል

ፈረሰኞቹን ከአዞዎቹ ያገናኘው የምሽቱ ጨዋታ አማኑኤል አረቦ በመጨረሻዎቹ ደቂቃ ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ ፈረሰኞቹ ወሳኝ ሦስት ነጥብ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 0-0 ወላይታ ድቻ

ያለግብ ከተጠናቀቀው ጨዋታ ፍፃሜ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሶከር ኢትዮጵያ ሰጥተዋል። ደግዓረግ ይግዛው –…

ሪፖርት | የሰባተኛ ሳምንት የመክፈቻ ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል

ጥሩ ፉክክር የተስናገደበት ነገር ግን በግብ ሙከራዎች መድመቅ የተሳነው የጣናው ሞገድ እና የጦና ንቦቹ የሳምንቱ የመክፈቻ…

መረጃዎች | 25ኛ የጨዋታ ቀን

የሰባተኛው ሳምንት ሁለት የመክፈቻ መርሐግብሮችን የተመለከ ጥንቅር እነሆ ! ባህር ዳር ከተማ ከ ወላይታ ድቻ በወቅታዊ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 1-2 ኢትዮ ኤሌክትሪክ

ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሀዋሳ ከተማን ከረታበት ጨዋታ በኋላ የሀዋሳ ከተማው አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ አስተያየት ለመስጠት ፍቃደኛ ባይሆንም…

ሪፖርት | የእዮብ ገብረማርያም የመጨረሻ ደቂቃ ጎል ኤሌክትሪክን ባለድል አድርጋለች

በሊጉ ረዘም ያለ የግንኙነት ታሪክ ያላቸውን ክለቦች ባገናኘው የምሽቱ ጨዋታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ በመጨረሻ ደቂቃ በተገኘች ጎል…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 1-1 አዳማ ከተማ

ድሬዳዋን ከአዳማ ነጥብ በማጋራት ከተጠናቀቀው ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርገው…

ሪፖርት|  አዝናኝ የነበረው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

ድሬዳዋ ከተማ እና አዳማ ከተማ ያገናኘው የዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ፍፃሜውን አግኝቷል። ድሬዳዋ ከተማዎች በመጨረሻ…

ወልዋሎ ከአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ጋር በይፋ ተለያይቷል

በትናንትናው ዕለት በአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ጉዳይ ስብሰባ የተቀመጠው የወልዋሎ ቦርድ ከአሰልጣኙ ጋር በስምምነት ለመለያየት ወስኗል። ሐምሌ…