የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ 1-1 ናይጄርያ

“በእኛ ልጆች ዘንድ እነሱን አግዝፎ የማየት ነገሩ ጫና ፈጥሮብናል” አሰልጣኝ ፍሬው ኃይለገብርኤል “በመልሱ ጨዋታ የሚገባንን ውጤት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሻሸመኔ ከተማ 1-3 ሲዳማ ቡና

“ያሰብነው ነገር ተሳክቶልናል ፣ አሁን ተጫዋቾቼም የዚህ የማሸነፍ ሥነ ልቦናቸውም እያደገ ይመጣል” አሰልጣኝ ሥዩም ከበደ “የዳኞች…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ቡና 2-2 ባህርዳር ከተማ

“የሊጉ ሁለት ምርጥ ቡድኖች ፣ ከምርጥ ጨዋታ ጋር ነጥብ የተጋሩበት ጨዋታ እንደመሆኑ ውጤቱ ፍትሃዊ ነው” አሰልጣኝ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 2-2 ሀምበርቾ

“ጎሎችን ማግባት በምንችልበት ሰዓት ትንሽ ስለ ዘገየን አቻ ወጥተናል” አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ “ለእኛ አንድ ነጥቡ መጥፎ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 0-0 ድሬዳዋ ከተማ

ያለ ጎል ከተጠናቀቀው የሀይቆቹ እና የብርቱካናማዎቹ የምሽቱ መርሐ ግብር በኋላ የሁለቱ ክለብ አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 3-2 ሻሸመኔ ከተማ

“ጨዋታው በጣም ከባድ ነበር ፣ ዘጠና ደቂቃ ትልቅ ፉክክር የተደረገበት ነው” አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ “በጨዋታው የተሻልን…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀድያ ሆሰዕና 0-0 ወልቂጤ ከተማ

“ውጤቱ አስፈላጊ ስለነበረ ለመሸናነፍ የነበረው ነገር ጥሩ ነው ፣ ያሰብነው ግን አላሳካንም” አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት “ጫና…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 0-1 ፋሲል ከነማ

“ወደምንፈልገው ነገር እንመጣለን ፤ አሁን ላይ ግን ቡድኔን በጥሩ ደረጃ ላይ ነው ለማለት ጊዜው ገና ነው”…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 0-1 ወላይታ ድቻ

“በፍላጎት ብቻ በልጠውናል ፣ መሸነፋችን አይበዛብንም” አሰልጣኝ ገብረመድህን ሐይሌ “ብዙ ሩጫ እና ፍትጊያ እንደሚጠብቀን እናውቅ ነበር…

የአሰልጣኞች አሰተያየት | ሻሸመኔ ከተማ 0-1 ሀዋሳ ከተማ

“በግብ ጠባቂያችን መዘናጋት ውጤቱን ልናጣ ችለናል ፣ ይሄ ውጤት አይገባንም ነበር” አሰልጣኝ ፀጋዬ ወንድሙ “እንደዚህ ዓይነት…