በተለያዩ የማኅበራዊ ሚዲያዎች የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2013 የውድድር ዘመን ኅዳር አንድ ይጀመራል የሚሉ መረጃዎች እየተበራከቱ ይገኛሉ፡፡…
ዜና
ኢዮብ ዛምባታሮ ወደ ሴሪ ሲ ክለብ አምርቷል
አዲስ አበባ የተወለደው የመስመር ተከላካይ ኢዮብ ዛምባታሮ የሴሪ ሲ ክለብ የሆነው ሞንፓሊን ተቀላቅሏል፡፡ በሴሪ ሲ (ሦስተኛ…
ሶከር ሜዲካል | ፊት ላይ የሚደርሱ ስብራቶች
አገጭ ፣ ጉንጭ ፣ ጥርስ እና የመሳሰሉት የፊት አካላት በግጭት ወቅት ጉዳት የሚደርስባቸው አካላታችን ናቸው። በዛሬው…
Continue Readingድሬዳዋ ከተማ ተከላካይ ለማስፈረም ተስማምቷል
ድሬዳዋ ከተማ አራርሶ ጁንዲን ለሁለት ዓመት ለማስፈረም ተስማማ፡፡ የድሬዳዋ ከተማ ተወላጅ ተጫዋቾችን በይበልጥ ለቀጣዩ ዓመት ለመጠቀም…
ትውልደ ኢትዮጵያዊው አማካይ ወደ ሊቨርፑል?
ትውልደ ኢትዮጵያዊው ታዳጊ መልካሙ ፍራውንዶርፍ ወደ ሊቨርፑል የሚያደርገው ዝውውር ስለ መጠናቀቁ ፍንጭ ሰጥቷል። በኢትዮጵያ ከምባታ ጠምባሮ…
አታላንታ ትውልደ ኢትዮጵያዊውን ተጫዋች ከባርሴሎና አስፈረመ
ባለክህሎቱ የመስመር ተጫዋች አንዋር ሜዴይሮ የባርሴሎና ወጣት ቡድንን ለቆ ወደ ጣልያኑ አታላንታ አምርቷል። ላለፉት ዓመታት በባርሰሎና…
አዳማ ከተማዎች ግብጠባቂ ለማስፈረም ተስማሙ
አዳዲስ ተጫዋቾች በማስፈረም የሚገኙት አዳማ ከተማዎች ግብ ጠባቂው ታሪክ ጌትነትን ለማስፈረም ተስማምተዋል። ቀደም ብለው ሌላው ግብ…
ፊፋ ለኢንስትራክተሮች ያዘጋጀው ስልጠና ዛሬ ጀመረ
መረጃው የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ነው። ዓለም ዓቀፉ የእግር ኳስ ማህበር (ፊፋ) ለኢትዮጵያውያን የእግር ኳስ ዳኛ ኢንስትራክተሮች…
“ክለቦች የዝውውር አካሄዳቸው ከአዲሱ የዝውውር ረቂቅ ደንብ ጋር የሚፈጥረውን ግጭት ካሁኑ ሊያስቡበት ይገባል”
ክለቦች ከተጫዋቾች ጋር እያደረጓቸው ያሉት የቅጥር ስምምነቶች ምን ያህል ከፌዴሬሽኑ አዲስ ረቂቅ ደንብ ጋር ይጣጣማሉ ?…
አዳማ ከተማ አጥቂ ለማስፈረም ተስማማ
አጥቂው ገብረሚካኤል ያዕቆብ አዳማ ከተማን ለመቀላቀል ተስማማ፡፡ በአርባምንጭ ከተማ በፕሪምየር ሊጉ ድንቅ ጊዜን ማሳለፍ ከቻለ በኃላ…

