ተመስገን ዳናን አዲሱ አሰልጣኙ ያደረገው ሀምበሪቾ ዩጋንዳዊ አጥቂ ማስፈረሙን የሀገሪቱ ተነባቢ ድረ-ገፅ ዘግቧል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…
ፕሪምየር ሊግ

አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ ተላለፈባቸው
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማህበር በሳምንቱ መጨረሻ የተደረጉ ጨዋታዎችን ተንተርሶ በአንድ አሰልጣኝ፣ በሁለት ተጫዋቾች እና በአንድ…

ሲዳማ ቡና ጋናዊውን አማካይ አስፈርሟል
ባለፉት ዓመታት በድሬዳዋ ከተማ ፣በመቻል እና በአርባምንጭ ከተማ የምናውቀው ተጫዋች ሲዳማን መቀላቀሉ ተረጋግጧል። በአሠልጣኝ ዘላለም ሽፈራው…

ሪፖርት | የሳምንቱ ምርጥ ጨዋታ በድሬዳዋ አሸናፊነት ተጠናቋል
በበርካታ ደጋፊዎች ታጅቦ ብርቱ ፉክክር በተደረገበት ጨዋታ ብርቱካናማዎቹ በቻርለስ ሙሴጌ ግቦች ቡናማዎቹን 2ለ1 አሸንፈዋል። በምሽቱ ተጠባቂ…

ሪፖርት | ንግድ ባንክ መሪነቱን ማጠናከር የሚችልበትን ዕድል ሳይጠቀምበት ቀርቷል
ተጠባቂው የሀዲያ ሆሳዕና እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል። በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ሀዲያ ሆሳዕና…

መረጃዎች | 69ኛ የጨዋታ ቀን
የአስራ ሰባተኛ ሳምንት መገባደጃ የሆኑት ሁለት ተጠባቂ ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አዘጋጅተነዋል። ሀድያ ሆሳዕና ከ ኢትዮጵያ…

ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ ደረጃውን ያሻሻለበትን ድል አስመዝግቧል
ዳዊት ተፈራ ደምቆ ባመሸበት ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሀምበሪቾን በመርታት በሰንጠረዡ ወደ ሁለተኛ ደረጃ ከፍ ያሉበትን ውጤት…

ሪፖርት | ፋሲል ከነማ ተከታታይ ድል አስመዝግቧል
ዐፄዎቹ በሁለተኛው አጋማሽ ባስቆጠሯቸው ግቦች ኢትዮጵያ መድንን 2ለ0 መርታት ችለዋል። በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ኢትዮጵያ መድን ከፋሲል…

መረጃዎች| 68ኛ የጨዋታ ቀን
የአስራ ሰባተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ነገም ይቀጥላሉ ፤ በሦስተኛ የጨዋታ ዕለት የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን…

ሪፖርት | አደገኛ ሙከራዎችን ማሳየት ያተሳነው የምሽቱ ጨዋታ ያለግብ ተቋጭቷል
ጥቂት የግብ ዕድሎች የተፈጠሩበት የሲዳማ ቡና እና ወልቂጤ ከተማ ጨዋታ 0-0 ተጠናቋል። በምሽቱ ጨዋታ የሲዳማ ቡናው…