ፋሲል ከነማ እና ስሑል ሽረ በውድድር ዘመኑ ለሁለተኛ ተከታታይ ጊዜ የአቻ ውጤት አስመዝግበዋል። ዐፄዎቹ ከመጨረሻው ጨዋታ…
ፕሪምየር ሊግ

መረጃዎች | 10ኛ የጨዋታ ቀን
የ3ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ነገም ሲቀጥሉ በዕለቱ የሚደረጉ ሁለት መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 0-0 ኢትዮ ኤሌክትሪክ
“ካለብን ችግር አንጻር አለመሸነፋችን በራሱ ትልቅ ነገር ነው።” አሰልጣኝ ገብረመድን ኃይሌ “በዕረፍት ጊዜው የጎደሉንን ነገሮች አስተካክለን…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ነጥብ ተጋርተዋል
በምሽቱ መርሐግብር ኢትዮጵያ መድን እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ጨዋታቸውን ያለ ግብ ፈፅመዋል። ከአቻ የተመለሱት ኢትዮጵያ መድኖች ከመጨረሻ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 0-1 መቐለ 70 እንደርታ
“ጨዋታው በምንፈልገው የእግርኳስ ሂደት ሄዷል ብለን ባናምንም በዚህ ሰዓት የሚፈለገው 3 ነጥብ ስለሆነ ተጫዋቾቻችንን ለከፈሉት ዋጋ…

ሪፖርት | መቐለ 70 እንደርታ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ቅዱስ ጊዮርጊስን ረቷል
በዕለቱ ቀዳሚ መርሃግብር ያሬድ ብርሀኑ ከዕረፍት መልስ ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ መቐለ 70 እንደርታ ቅዱስ ጊዮርጊስን 1ለ0…

መረጃዎች | 9ኛ የጨዋታ ቀን
የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ሽፋን የማያገኙትን የሦስተኛ ሳምንት የመጀመሪያ ሁለት ጨዋታዎችን በተከታዩ ጥንቅር እንመለከታቸዋለን። ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ…

የሊግ ካምፓኒው ውሳኔ ታውቋል
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አወዳዳሪ አካል ወልቂጤ ከተማን በተመለከት ውሳኔ አስተላለፈ። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አወዳዳሪ አካል የሆነው…

የእያሱ ለገሠ አሁናዊ ሁኔታ?
አሰቃቂ ጉዳት ያስተናገደው የወልዋሎ ዓ/ዩ ተከላካይ እያሱ ለገሰ ወቅታዊ ሁኔታ በምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ለማጣራት ሞክረናል።…
Continue Reading
የ3ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ሽፋን አያገኙም
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የምስል መብት ባለቤት የሆነው ሱፐር ስፖርት የ3ኛ ሳምንት የሊጉን መርሐ-ግብሮች እንደማያስተላልፍ ታውቋል። ዘንድሮን…