የምስራቁ ክለብ ድሬዳዋ ከተማ ከመመራት ተነስተው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 2-1 በማሸነፍ ተከታታይ ሦስተኛ ድላቸውን አስመዝግበዋል። የ32ኛ…
ሪፖርት
ሪፖርት | ስሑል ሽረ በፈረሰኞቹ በተረቱበት ጨዋታ ወደ ከፍተኛ ሊግ ወርደዋል
የፍፁም ጥላሁን ብቸኛ ግብ ለፈረሰኞቹ ከሦስት ተከታታይ ሽንፈት በኋላ ድል ሲታጎናፅፍ ስሑል ሽረን ከሊጉ የመሰናበቱን ነገር…
ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ ወሳኝ ድል አሳክቷል
ኢትዮ ኤሌክትሪኮች የጦና ንቦችን 1-0 በማሸነፍ ከአምስት ተከታታይ ጨዋታ በኋላ ወደ ድል ተመልሰዋል:: የ32ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ…
ሪፖርት | ቡናማዎቹ ወሳኝ ነጥብ ጥለዋል
ኢትዮጵያ ቡና ከሊጉ ከወረደው ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርስቲ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ ያለ ጎል ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ ከመሪው መድን…
ሪፖርት | አዳማ ከተማ ወሳኝ ሦሰት ነጥብ አሳክቷል
አዳማ ከተማን ከሀዲያ ሆሳዕና ያገናኘው የረፋዱ ጨዋታ በረከት ወልደዮሐንስ በራሱ መረብ ላይ ባሳረፋት ግብ ለአዳማ ከተማ…
ሪፖርት | አርባ ምንጭ ከተማ ድል ቀንቶታል
አዞዎቹ ከተከታታይ ስምንት ጨዋታዎች በኋላ በአህመድ ሁሴን ሁለት ግቦች የጣና ሞገዶቹን በማሸነፍ ከናፈቃቸው ድል ጋር ታርቀዋል።…
ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን ሦስት ነጥብን ከሦስት ጎል ጋር ከሲዳማ ቡና ላይ አሳክቷል
ኢትዮጵያ መድኖች 3ለ0 በሆነ ውጤት ሲዳማ ቡናን በመርታት ተከታያቸው ኢትዮጵያ ቡና ነገ ጨዋታውን ከማድረጉ በፊት ያላቸውን…
ሪፖርት | የሳምንቱ የመጨረሻ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ እና ፋሲል ከነማን ነጥብ አጋርቷል
ሁለት ቀይ ካርዶችን ባስመለከተን በምሽቱ ጨዋታ አፄዎቹ በመጨረሻ ደቂቃ ባስቆጠሩት ግብ ከ ሀይቆቹ ጋር 1-1 በሆነ…
ሪፖርት | መቐለ 70 እንደርታ ከአምስት ጨዋታዎች በኋላ የድል ረሀባቸውን አስታግሰዋል
ሁለቱን ላለመውረድ ትንቅንቅ እያደረጉ የሚገኙ ክለቦችን ባገናኘው መርሃግብር መቐለ 70 እንደርታ 2ለ1 በማሸነፍ የዓመቱ ስምንተኛ ድላቸውን…
ሪፖርት | ወላይታ ድቻ እና መቻል ነጥብ ተጋርተዋል
መቻሎች በመጨረሻ ደቂቃ ባስቆጠሩት ግብ ከጦና ንቦች ጋር 1-1 በሆነ ውጤት ነጥብ መጋራት ችለዋል። 31ኛ ሳምንት…

