በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በምድብ ሁለት በተደረገው የዕለቱ ብቸኛ ጨዋታ መድን እና ኤሌክትሪክ 1ለ1 ተለያይተዋል። 10፡00…
ሪፖርት
ሪፖርት | ወላይታ ድቻ እና ምድረገነት ሽረ ነጥብ ተጋርተዋል
የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዘጠነኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ሲጀመሩ በምድብ አንድ ወላይታ ድቻ እና ምድረገነት ሽረ…
ሪፖርት| ፈረሰኞቹ ወደ ድል ሲመለሱ ሳቢ የነበረው የአዲስ አዳጊዎቹ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ8ኛው ሳምንት ምድብ ሁለት የመጨረሻ ጨዋታዎች ቅዱስ ጊዮርጊሶች ወደ ድል ሲመለሱ አራት…
ሪፖርት | መቻል እና ድሬዳዋ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል
ሁለት ቀይ ካርዶችን ባስመለከተን ጨዋታ ጦሩ እና ብርቱካናማ ለባሾቹ 1-1 ተለያይተዋል። የስምንተኛ ሳምንት የምድብ አንድ የመጨረሻ…
ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና ተከታታይ ድል አስመዝግቧል
ቡናማዎቹ አቡበከር አዳሙ ባስቆጠረው ብቸኛ የፍፁም ምት ግብ ሀዲያ ሆሳዕናን አሸንፈዋል። ተመሳሳይ ነጥብ በመሰብሰብ ጨዋታቸውን ያደረጉት…
ሪፖርት | ምድረገነት ሽረ እና ሲዳማ ቡና ድል አደረጉ
መስመሩን ያለፈ ግብ የተሻረበት እንዲሁም ሁለት ጊዜ የጨዋታ መጠናቀቂያ ፊሽካ በተነፋበት አወዛገቢ የሲቢኢ ፕሪምየር ሊግ ምድብ…
ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ ድል ሲቀዳጁ ኤሌክትሪክ እና አዳማ ነጥብ ተጋርተዋል
በምድብ ሁለት የስምንተኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ባህር ዳር ከተማ ኢትዮጵያ መድንን 1ለ0 ሲያሸንፍ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና…
ሪፖርት | ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ነጥብ ሲጋሩ ወልዋሎ ዓ/ዩ የመጀመሪያ ድላቸውን አሳክተዋል
ሶስት ቀይ ካርዶችን ባስመለከቱን ጨዋታዎች ዐፄዎቹ እና የጦና ንቦች ነጥብ ሲጋሩ ቢጫ ለባሾቹ ከስምንት ሳምንታት ቆይታ…
ሪፖርት | ምድረገነት ሽረ ድል ሲቀዳጅ መቐለ 70 እንደርታ እና ንግድ ባንክ ነጥብ ተጋርተዋል
በ7ኛ ሳምንት የምድብ አንድ የመጨረሻ ጨዋታዎች ምድረገነት ሽረ ድሬዳዋ ከተማን 2ለ0 ሲያሸንፍ መቐለ 70 እንደርታ እና…
ሪፖርት| ሀድያ ሆሳዕና እና አርባ ምንጭ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል
የሰባተኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች ዛሬ ሲካሄዱ በሁለቱም ቡድኖች በኩል በተቆጠሩ የግንባር ግቦች ነብሮቹ እና አዞዎቹ…

