የ23ኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን ውሎ ባህር ዳር ከተማን ከስሑል ሽረ ያገናኘው ጨዋታ ያለ ጎል በአቻ ውጤት…
ሪፖርት

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን መሪነቱን ያጠናከረበትን ድል አስመዝግቧል
ኢትዮጵያ መድን ሀዋሳ ከተማን 2ለ1 በማሸነፍ መሪነቱን ማጠናከር ችሏል። በኢዮብ ሰንደቁ ምሽት 12 ሰዓት ሲል በሀዋሳ…

ሪፖርት | የጦና ንቦቹ ወደ ሁለተኛ ደረጃ ከፍ ያሉበትን ድል ተቀዳጅተዋል
ወላይታ ድቻ በፍጹም ግርማ ብቸኛ ግብ ለአራተኛ ተከታታይ ጨዋታ 1-0 በማሸነፍ ወደ ሁለተኛ ደረጃ ከፍ ብሏል።…

ሪፖርት | ዐፄዎቹ ከመመራት ተነስተው ተከታታይ ድል አሳክተዋል
ፋሲል ከነማ በጌታነህ ከበደ እና ሸምሰዲን መሐመድ ጎሎች ከመመራት ተነስቶ ወልዋሎ ዓ.ዩን 2ለ1 አሸንፏል። ሊጉ በዋልያዎቹ…

ሪፖርት | የምስራቁ ክለብ ከ11 ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር ታርቋል
አዳማ ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማን ያገናኘው ጨዋታ በብርቱካናማዎቹ 3-1 አሸናፊነት ተጠናቋል። ከሀገራት ጨዋታ መልስ ውድድሩን በሐዋሳ…

ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሀዲያ ሆሳዕና ነጥብ ተጋርተዋል
በአዲስ መልክ እድሳት በተደረገለት የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም የተካሄደው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና የሀድያ ሆሳዕና የሀዋሳ ከተማ የሊጉ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ | መቻል እና ወላይታ ድቻ ወደ ግማሽ ፍጻሜው አልፈዋል
በኢትዮጵያ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ መቻል እና ወላይታ ድቻ ተጋጣሚዎቻቸውን በመርታት ወደ ግማሽ ፍፃሜ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹን ከብርቱካናማዎቹ ያገናኘው ጨዋታ ያለግብ ተጠናቋል
በሳምንቱ መዝጊያ መርሐግብር የተገናኙት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ድሬዳዋ ከተማ 0-0 ተለያይተዋል። በኢዮብ ሰንደቁ ባሳላፍነው ሳምንት በወላይታ…

ሪፖርት | በጎል ፌሽታ የደመቀው ጨዋታ በዐፄዎቹ አሸናፊነት ተቋጭቷል
በስድስት ጎሎች ያሸበረቀው የፋሲል ከነማ እና መቻል ጨዋታ በዐፄዎቹ የ4ለ2 አሸናፊነት ተደምድሟል። ባለፈው የጨዋታ ሳምንት መቻል…

ሪፖርት| ምዓም አናብስት ከአራት ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር ታርቀዋል
የቦና ዓሊ የመጨረሻ ደቂቃ ግብ መቐለ 70 እንደርታን አሸናፊ አድርጋለች። አርባምንጭ ከተማዎች አዳማ ላይ ድል ከተቀዳጀው…