የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ትናንት በተከፈተው የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ላይ ተግባራዊ መደረግ እንደሚጀምር የገለፀውን የተጫዋቾች የጤና ምርመራ…
ዝውውር
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የተጫዋቾቹን ውል ማደስ ጀምሯል
ከፊቱ የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ የዞን ማጣሪያ ውድድር የሚጠብቀው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአራት ተጫዋቾቹን ውል ማደሱ ታውቋል።…
አቡበከር ናስር ስለ ቀጣይ ዓመት ቆይታው ፍንጭ ሰጠ
በስካይ ላይት ሆቴል ምሸቱን በተካሄደው የዕውቅና ፕሮግራም ላይ ልዩ ሽልማት የተበረከተለት ኮከቡ አቡበከር ናስር በቀጣይ ዓመት…
አቡበከር ናስርን ለማስፈረም የጆርጂያ ክለብ ጥያቄ አቅርቧል
በዘንድሮ የውድድር ዘመን እጅግ ድንቅ ጊዜ ያሳለፈው አቡበከር ናስር ከጆርጂያ ክለብ የእናስፈርም ጥያቄ እንደቀረበለት ተሰምቷል። በሦስት…
ሁለቱ ወጣት ተጫዋቾች ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ?
ለ2014 የውድድር ዘመን ስብስባቸውን ለማጠናከር ከወዲሁ መንቀሳቀስ የጀመሩት ቅዱስ ጊዮርጊሶች ከሁለት ወጣት ተጫዋቾች ጋር ቅድመ ስምምነት…
ኢትዮጵያ ቡና ሁለት ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል
ኢትዮጵያ ቡና ሁለት ተጫዋቾች ወደ ቡድኑ መቀላቀሉን አስታውቋል አስፈርመዋል፡፡ የኤርትራ ዜግነት ያለው ሮቤል ተክለሚካኤል ቡናማዎቹን የተቀላቀለ…
ክሪዚስቶም ንታምቢ ዳግም ወደ ኢትዮጵያ የተመለሰበትን ዝውውር አጠናቋል
ዩጋንዳዊው የተከላካይ አማካይ ተጫዋች ከሁለት ዓመታት በኋላ ዳግም ወደ ኢትዮጵያ የመለሰውን ዝውውር አገባዷል። 2009 ላይ በደቡብ…
አዳማ ከተማ አራት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ግርጌ ላይ የሚገኙት አዳማ ከተማዎች አራት የውጪ ዜጋ ተጫዋቾችን በዛሬው ዕለት አስፈርመዋል።…
አዲስ የውጪ ዜጋ ግብ ጠባቂ በቅዱስ ጊዮርጊስ?
በኬንያዊው ፓትሪክ ማታሲ እንቅስቃሴ ደስተኛ ያልሆኑት ቅዱስ ጊዮርጊሶች አዲስ የግብ ዘብ ወደ ስብስባቸው ለመቀላቀል ዩጋንዳዊ ግብ…
ቢንያም በላይ ወደ ኢትዮጵያ የሚመልሰውን ዝውውር ለመፈፀም ተስማማ
በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ የተመለሰው የአማካይ ስፍራ ተጫዋቹ ቢንያም በላይ በፕሪምየር ሊጉ የሚገኝ ክለብን ለመቀላቀል ተስማምቷል። ባለ…