ኢትዮጵያዊያን በውጪ | ሽመልስ በቀለ ለተጨማሪ ዓመት በምስር ይቆያል

ከሰሞኑ ለእረፍት ኢትዮጵያ የነበረው ሽመልስ በቀለ በክለቡ ኮንትራቱ መጠናቀቁን ተከትሎ ውሉን አድሷል፡፡ በሀዋሳ ከተማ በመጫወት የክለብ…

አዳማ ከተማ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈረመ

በበርካታ አዳዲስ ተጫዋቾች እየተዋቀረ የሚገኘው አዳማ ከተማ ሦስት ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል፡፡ በአሰልጣኝ አስቻለው ኃይለሚካኤል እና…

​ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | አዳማ ከተማ አዲስ ተጫዋች ሲያስፈርም የአማካይዋን ውል አራዘመ

አዳማ ከተማ ሁለገቧን ተጫዋች ሄለን ሰይፉን ሲያስፈርም የአማካይዋ ፋሲካ መስፍንን ውልም አድሷል፡፡ በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ…

ከፍተኛ ሊግ | ቤንችማጂ ቡና የአሰልጣኙን ውል ሲያራዝም አዳዲስ ተጫዋቾችንም አስፈርሟል

የከፍተኛ ሊጉ ክለብ ቤንችማጂ ቡና የአሰልጣኝ ወንዳየው ኪዳኔን ኮንትራት ሲያራዝም አዳዲስ እና ነባር ተጫዋቾችን አስፈርሟል፡፡ በኢትዮጵያ…

​ከፍተኛ ሊግ | ሀምበሪቾ ዱራሜ ስድስት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈረመ

የከፍተኛ ሊጉ ክለብ ሀምበሪቾ ዱራሜ አሰልጣኝ ግርማ ታደሰን በዋና አሰልጣኝነት ከቀጠረ በኃላ አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ስብስብ…

ከፍተኛ ሊግ| ገላን ከተማ አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈረመ

የከፍተኛ ሊጉ የምድብ ሀ ተካፋዩ ገላን ከተማ አዳዲስ እና ነባር ተጫዋቾችን በማስፈረም ዝግጅቱን ጀምሯል፡፡ በቅርቡ አሰልጣኝ…

ሰበታ ከተማ ተከላካይ አስፈረመ

የመሀል እና የመስመር ተከላካዩ ቢያድግልኝ ኤልያስ ሰበታ ከተማን ተቀላቅሏል፡፡ ኢትዮጵያ ከ31 ዓመታት በኋላ በተሳተፈችበት የ2013 አፍሪካ…

ሀድያ ሆሳዕና ሁለት የውጪ ዜጋ ተከላካዮችን አስፈረመ

በአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ እየተመሩ በርካታ ዝውውሮችን ከፈፀሙ በኋላ ከነባሮቹ ጋር በማቀናጀት ያለፉትን ሳምንታት በሆሳዕና ከተማ ቅድመ…

ከፍተኛ ሊግ | ኮልፌ ቀራኒዮ የአሰልጣኙን ውል ሲያራዝም በርካታ አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል

በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ሐ ምድብ ስር ከተደለደሉ ክለቦች መካከል አንዱ የሆነው የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ የአሰልጣኝ…

​ከፍተኛ ሊግ | ወልዲያ ተጨማሪ ስድስት ተጫዋቾችን አስፈረመ

የከፍተኛ ሊግ የምድብ ሀ ተወዳዳሪው ወልዲያ ከተማ ስድስት አዳዲስ ፈራሚዎችን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል፡፡ ከፈራሚዎቹ መሀል በፕሪምየር…