የዋልያዎቹ የመሃል ተከላካይ ሳላዲን በርጊቾ ከዛሬው ድል በኋላ ለጋዜጠኞች በሰጠው አስተያየት ደጋፊውን አመስግኗል፡፡ ስለ ጨዋታውም አጠር…
ዜና
‹‹ የህዝባችን ድጋፍ ውጤት እንድናመጣ ትልቁን ድጋፍ አድርጎልናል ›› ዮሴፍ ተስፋዬ
የብሄራዊ ቡድኑ የቡድን መሪ አቶ ዮሴፍ ተስፋዬ ከዛሬው ድል በኋላ ለጋዜጠኞች አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ የቡድን መሪ የሰጡትን…
‹‹ በጨዋታው የተሻልን ስለነበርን አሸንፈናል ›› ዮሃንስ ሳህሌ
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የኬንያ አቻውን 2-0 ካሸነፈበት ጨዋታ በኋላ አሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ ከጋዜጠኞች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሻቸውን…
‹‹ በናይሮቢ ውጤቱን እንቀለብሳለን ›› ቦቢ ዊልያምሰን
የኬንያው አሰልጣን ቦቢ ዊልያምሰን ከጨዋታው በኋላ ለጋዜጠኞች በሰጡት አስተያየት በናይሮቢ በሚደረገው የመልስ ጨዋታ ውጤቱን እንደሚቀለብሱት ተስፋ…
ዋልያዎቹ በድንቅ እንቅስቃሴ ኬንያን አሸነፉ (የጨዋታ ሪፖርት)
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በ2016 በሩዋንዳ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የቻን ውድድር ለማለፍ የሚያደርገውን የቅድመ ማጣርያ የመጀመርያ ጨዋታ በአሸናፊነት…
‹‹ ቻን የሚሰጠንን አድቫንቴንጅ በአግባቡ እንጠቀምበታለን ›› ዮሃንስ ሳህሌ
አሰልጣን ዮሃንስ ሳህሌ ነገ ብሄራዊ ቡድናችን ከኬንያ አቻው ጋር ከሚያደርገው የቻን ማጣርያ ጨዋታ በፊት ዛሬ ምሽት…
‹‹ ስዩም እና በኃይሉ ለነገው ጨዋታ ብቁ ናቸው ›› ዶ/ር አያሌው ጥላሁን
የብሄራዊ ቡድኑ ህክምና ባለሙያ ዶ/ር አያሌው ጥላሁን ዛሬ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ስለ ቡድኑ አጠቃላይ…
የኬንያ ብሄራዊ ቡድን ዛሬ ምሽት ባህርዳር ይገባል
የኬንያ ብሄራዊ ቡድን እሁድ ከኢትዮጵያብሄራዊ ቡድን ጋር ላለበት የቻን ውድድር ማጣርያ የመጀመርያ ጨዋታ ዛሬ ከናይሮቢ…
‹‹የእሁዱ ጨዋታ እቅዳችን የኢትዮጵያ ተጫዋቾች ኳስ እንዳይቆጣጠሩ ማድረግ ነው ›› የኬንያው አሰልጣኝ ቦቢ ዊልያምሰን
ስኮትላንዳዊው የኬንያ ብሔራዊ ቡድን አሠልጣኝ ቦቢ ዊሊያምሰን ቡድናቸው እሁድ በቻን ማጣሪያ ከኢትዮጵያ ጋር የሚያደርገውን ጨዋታ በአሸናፊነት…
“ከኢትዮጵያ ጋር በነበረን ጨዋታ ዕድለኞች አልነበርንም” – የሌሶቶው አሠልጣኝ ሲፌፌ ማቴቴ
የሌሴቶ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሠልጣኝ ሲፌፌ ማቴቴ ባለፈው ሳምንት ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጋር ባደረጉት ጨዋታ ቢያንስ…

