የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-1 ሀዋሳ ከተማ

በስድስተኛ ሳምንት ቅዱስ ጊዮርጊስን ከሀዋሳ ከተማ ያገናኘው ጨዋታ በቅዱስ ጊዮርጊስ አሸናፊነት ከተጠናቀቀ በኋላ አሰልጣኞቹ ተከታዩን አስተያየት…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ደረጃቸውን ያሻሻሉበትን ድል አስመዝግበዋል

በስድስተኛ ሳምንት ሦስተኛ ቀን ውሎ የመጀመርያ በነበረው ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊሶች ሀዋሳ ከተማን በእስማኤል ኦሮ-አጎሮ ሁለት ግቦች…

የቅዱስ ጊዮርጊሱ አሰልጣኝ የመሰናበታቸው ነገር እርግጥ ሆኗል

ትናንት በነበረው ዘገባችን የፈረሰኞቹ አሰልጣኝ የመሰናበታቸውን ነገር በገለፅነው መሠረት በቀጣይ ክለቡን ማን የሚረከበው ይሆናል? ሰርቢያዊው አሰልጣኝ…

ቅድመ ዳሰሳ | ሲዳማ ቡና ከ አዳማ ከተማ

በስድስተኛው ሳምንት የሊጉ የነገ መርሐ-ግብር ሁለተኛ ስለሆነው ጨዋታ ቀጣዮቹን ነጥቦች አንስተናል። ተከታታይ ደረጃ ላይ የሚገኙት ሲዳማ…

Continue Reading

የከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ የመወዳደርያ ቦታ ለውጥ ተደርጎበታል

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የምድብ ለ ውድድር ከሀዋሳ ወደ ሰበታ ዞሯል፡፡ የ2014 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር በሦስት…

ቅድመ ዳሰሳ | ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ሀዋሳ ከተማ

እኩል ሰባት ነጥቦችን በመያዝ በግብ ክፍያ ተበላልጠው የተቀመጡት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሀዋሳ ከተማ የሚያደርጉት ጨዋታ እንደሚከተለው…

Continue Reading

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 0-0 አርባምንጭ ከተማ

ከአመሻሹ ጨዋታ መጠናቀቅ በኃላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች የሰጡት አስተያየት። ጳውሎስ ጌታቸው – ወልቂጤ ከተማ አስተዳደራዊ ጉዳዮች…

ሪፖርት | ወልቂጤ እና አርባምንጭ አቻ ተለያይተዋል

በወልቂጤ ከተማ እና አርባምንጭ ከተማ መካከል የተደረገው የምሽቱም ጨዋታ ያለግብ ተጠናቋል። አራት ተጠባባቂዎችን ብቻ በመያዝ ጨዋታውን…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 0-0 ፋሲል ከነማ

በጉጉት የተጠበቀው የወላይታ ድቻ እና ፋሲል ከነማ ጨዋታ ያለግብ ከተጠናቀቀ በኃላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ…

ሪፖርት | የመሪዎቹ ፍልሚያ ያለግብ ተጠናቋል

ወላይታ ድቻ እና ፋሲል ከነማን ያገናኘው የዛሬው ቀዳሚ ጨዋታ 0-0 በሆነ ውጤት ተፈፅሟል። ወላይታ ድቻ በሰበታ…