ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ሀዋሳ ከተማ ተጨማሪ ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል

በአሰልጣኝ መልካሙ ታፈረ የሚመሩት እና እስከ አሁን አስራ ሁለት አዳዲስ ተጫዋቾችን ያስፈረሙት ሀዋሳ ከተማዎች ሦስት ተጨማሪ…

ዋልያዎቹ ከነገው ወሳኝ ጨዋታ በፊት የመጨረሻ ልምምዳቸውን ሰርተዋል

በአሠልጣኝ ውበቱ አባተ የሚመራው የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ከነገው የቡሩንዲ ጨዋታ በፊት ዛሬ የመጨረሻ…

ትንሽ ክለብ ትልቅ ልብ – ኮልፌ ቀራንዮ

አጭር ዕድሜ፤ የተለየ የጨዋታ መንገድ፤ ፈጣን ዕድገት… ይህ ሁሉ የፕሪምየር ሊግ ክለቦች ለአንድ ተጫዋች ዝውውር ከሚያወጡት…

የትግራይ ክልል ክለቦች በቀጣይ ዓመት በሊጉ እንደማይሳተፉ እርግጥ ሆኗል

ሦስቱ የትግራይ ክልል ክለቦች በቀጣይ ዓመት በሊጉ እንዲሳተፉ የተሰጣቸውን ቀነ ገደብ ባለመጠቀማቸው በ2014 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…

ኢትዮጵያ ቡና የአጥቂውን ውል አድሷል

በዝውውር ገበያው ላይ እየተሳተፉ የሚገኙት ኢትዮጵያ ቡናዎች የአጥቂያቸውን ውል አድሰዋል። በአሠልጣኝ ካሳዬ አራጌ የሚመሩት ኢትዮጵያ ቡናዎች…

ዋልያው በነገም ጨዋታ የአጥቂውን ግልጋሎት አያገኝም

በኤርትራው ጨዋታ ያልነበረው የአጥቂ መስመር ተጫዋቹ አሁንም ከጉዳቱ ሙሉ ለሙሉ ባለማገገሙ ከነገው ወሳኝ ጨዋታ ውጪ ሆኗል።…

የነገ የዋልያዎቹ ጨዋታ የሰዓት ለውጥ ተደርጎበታል

በነገው ዕለት የኢትዮጵያ እና ቡሩንዲ ብሔራዊ ቡድኖች ጨዋታ ላይ የሰዓት ለውጥ ተደርጎበታል። ሐምሌ 10 የተጀመረው 41ኛው…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ኢትዮ ኤሌክትሪክ ስድስት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል

በቅርቡ የአሰልጣኝ መሠረት ማኔን ውል ያደሰው ኢትዮ ኤሌክትሪክ በዛሬው ዕለት ወደ ዝውውር ገብቶ ስድስት አዳዲስ ተጫዋቾችን…

ትውልደ ኢትዮጵያዊው ተጫዋች በሊቨርፑል የመጀመሪያ ፕሮፌሽናል ውሉን ፈርሟል

በኢትዮጵያ የተወለደው ታዳጊው ተጫዋች መልካሙ ፍራውንዶርፍ በእንግሊዙ ሊቨርፑል ክለብ የመጀመሪያ ፕሮፌሽናል ኮንትራቱን ፈርሟል። በከምባታ ጠምባሮ ዞን…

የሀድያ ሆሳዕና ሥራ አስኪያጅ ከኃላፊነት ተነስተዋል

ሀድያ ሆሳዕናን ረዘም ላለ ጊዜ በሥራ አስኪያጅነት የመሩት አቶ መላኩ ማዶሮ ያስገቡት መልቀቂያ ተቀባይነት በማግኘቱ ከኃላፊነታቸው…