​ኮንፌዴሬሽን ካፕ | በዛሬው ጨዋታ ጉዳት ያስተናገዱት ሁለቱ ተጫዋቾች ወቅታዊ ሁኔታ

የኮንፌዴሬሽን ካፕ የቅድመ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታ በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ስታዲየም ሲከናወን በሁለተኛው አጋማሽ ከፍተኛ ጉዳት…

​ሪፖርት | ዐፄዎቹ በመጨረሻ ሰዓት በተቆጠረባቸው ጎል ወደ ቀጣይ ዙር ማለፍ አልቻሉም

ሦስት ግቦችን ያስተናገደው የፋሲል ከነማ እና ዩ ኤስ ሞናስቲር ጨዋታ በባለሜዳዎቹ አሸናፊነት ቢጠናቀቅም በድምር ውጤት ዩ…

ፋሲል ከነማ ከ ዩኤስ ሞናስቲር – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

እሁድ ኅዳር 27 ቀን 2013 FT’ ፋሲል ከነማ 2-1 ሞናስቲር 28′ ሱራፌል ዳኛቸው 49′ ሙጂብ ቃሲም…

Continue Reading

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን 12ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ የከሰዓት ውሎ

ከዚህ ቀደም ከነበሩ ጠቅላላ ጉባዔዎች አኳያ በሁሉም ረገድ የተሻለ ውይይት የተካሄደበት እና ጤናማ የነበረው የፌዴሬሽኑ ጠቅላላ…

ፋሲል ከነማ ከ ዩኤስ ሞናስቲር: የዐፄዎቹ አሰላለፍ

ፋሲል ከነማ በዛሬው ዕለት ከቱኒዚያው ዩኤስ ሞናስቲር ጋር ለሚያርገው ጨዋታ የሚጠቀምበት አሰላለፍ ይፋ ሆኗል። ባለፈው ሳምንት…

​የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን 12ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ የግማሽ ቀን ውሎ

ባልተለመደ ሁኔታ የተሳታፊው አባላት ቁጥር አነስተኛ እንደሆነ በታየው የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን 12ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ በኢሊሊ…

Continue Reading

​ሀድያ ሆሳዕና የቀድሞ ተጫዋቹን  አስፈረመ

ዱላ ሙላቱ ሀድያ ሆሳዕናን ተቀላቀለ።  ከዚህ ቀደም በሀዲያ ሆሳዕና መጫወት የቻለው. ፈጣኑ የመስመር ተጫዋች ቡድኑ በ2008…

​ሳላዲን ሰዒድ በቀጣይ ሳምንት ፈረሰኞቹን ይቀላቀላል

የቅዱስ ጊዮርጊሱ አጥቂ ሳላዲን ሰዒድ በቀጣይ ሳምንት ቡድኑን ይቀላቀላል። በ2012 የውድድር ዘመን በኮሮና ምክንያት ውድድሩ እስከ…

​የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ከዲ ኤስ ቲቪ ጋር የፈፀመውን ስምምነት አስመልክቶ መግለጫ ተሰጠ

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማኅበር ከዲ ኤስ ቲቪ ጋር የገባውን የአምስት ዓመት ውል አስመልክቶ ለጋዜጠኞች መግለጫ…

የዳኞች ገፅ | ባለግርማ ሞገሱ የቀድሞ ኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ኪነ ጥበቡ

በአፍሪካ ዋንጫ ኢትዮጵያን በመወከል ካጫወቱ ዳኞች መካከል የሚመደበው እና በሀገር ውስጥ ከፍተኛ ግምት የሚሰጣቸውን ጨዋታ በመዳኘትም…

Continue Reading