​ፋሲሎች ለመልሱ ጨዋታ ዝግጅታቸውን እያከናወኑ ይገኛሉ

በአፍሪካ መድረክ ያላቸውን ተሳትፎ ለማስቀጠል የፊታችን እሁድ ወሳኝ ጨዋታቸውን የሚያደርጉት ዐፄዎቹ በአዲስ አበባ ስታዲየም ልምምዳቸውን እየሰሩ…

​በወቅታዊ ሁኔታ የመሳተፉ ነገር አጠራጣሪ የነበረው ክለብ በፕሪምየር ሊጉ እንደሚሳተፍ ተረጋገጠ

የ2013 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ከዚህ ቀደም ባልነበሩ የተለያዩ በጎ ነገሮች ታግዞ የፊታችን ታኅሣሥ ሦስት ቀን በይፋ እንደሚጀመር…

የዐፄዎቹን ጨዋታ የሚመሩት ዳኞች ታውቀዋል

የፊታችን እሁድ የሚደረገውን የፋሲል ከነማ እና ዩ ኤስ ሞናስቲርን ጨዋታ የሚመሩት ዳኞች ታውቀዋል። በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ…

የታዳጊ ቡድኑ ለሴካፋ ዋንጫ ዝግጅቱን እያደረገ ነው

በሩዋንዳ አስተናጋጅነት በሚካሄደው ከ17 ዓመት በታች የሴካፋ ዋንጫ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዝግጅቱን እያደረገ ይገኛል። ከታኅሣሥ…

ወላይታ ድቻ በሦስት ተጫዋቾቹ ክስ ሲቀርብበት ተጫዋቾቹ ለሁለተኛ ጊዜ ልምምድ አቁመዋል

ወላይታ ድቻ በሦስት የክለቡ ተጫዋቾችን አቤቱታ የቀረበበት ሲሆን ለሁለተኛ ጊዜ የአምስት ወር ደመወዛችን በተባለው ቀን አልተከፈለንም…

​ሊግ ኩባንያው እና ዲኤስቲቪ ይፋዊ ስምምነት ሊያደርጉ ነው

በተለያዩ ምክንያቶች መዘግየቱን ተከትሎ ጥያቄ ሲነሳበት የነበረው የሊግ ኩባንያው እና ዲኤስቲቪ ይፋዊ ስምምነት በዚህ ሳምንት በሸራተን…

​ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | አዳማ ከተማ አዲስ ተጫዋች ሲያስፈርም የአማካይዋን ውል አራዘመ

አዳማ ከተማ ሁለገቧን ተጫዋች ሄለን ሰይፉን ሲያስፈርም የአማካይዋ ፋሲካ መስፍንን ውልም አድሷል፡፡ በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ…

​”በምንችለው አቅም ውጤቱን ለመቀልበስ እየሠራን ነው” ሱራፌል ዳኛቸው

በካፍ ኮፌዴሬሽን ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ የመጀመርያ ጨዋታ የቱኒዚያው ሞናስቲርን ከሜዳ ውጪ ገጥሞ ሽንፈት ያስተናገደው ፋሲል ከነማ…

ከፍተኛ ሊግ | ቤንችማጂ ቡና የአሰልጣኙን ውል ሲያራዝም አዳዲስ ተጫዋቾችንም አስፈርሟል

የከፍተኛ ሊጉ ክለብ ቤንችማጂ ቡና የአሰልጣኝ ወንዳየው ኪዳኔን ኮንትራት ሲያራዝም አዳዲስ እና ነባር ተጫዋቾችን አስፈርሟል፡፡ በኢትዮጵያ…

የ20 ዓመት ብሔራዊ ቡድን ​አሰልጣኝ ተመስገን ዳና በታንዛንያ ቆይታ ዙርያ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ

በታንዛንያ አስተናጋጅነት በተካሄደው የሴካፋ ከ20 ዓመት በታች ውድድር ላይ አመርቂ ያልሆነ ውጤት አስመዝግቦ የተመለሰውን ብሔራዊ ቡድን…