የአዳማ ከተማ አመራሮች አዳዲስ ውሳኔዎችን አሳለፉ

በዘንድሮ ዓመት በተለያዩ ምክንያቶች የተቀዛቀዘ የውድድር ጊዜ ያሳለፈው አዳማ ከተማ ለቀጣይ ዓመት ራሱን ለማዘጋጀት ወደ እንቅስቃሴ…

“ከሐምሌ 30 በኃላ የሚሆነውን አብረን እናያለን” አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ

ያለፉትን ሁለት ዓመታት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን በማሰልጠን የቆዩት ኢንስትራክተር አብርሀም መብራቱ ከሁለት ቀናት በኃላ ሐምሌ ሠላሳ…

ወልቂጤ ከተማ አንድ ተጫዋች ሲያስፈርም የነባሩን ውል አድሷል

ፍሬው ሰለሞን ወልቂጤ ከተማን ለመቀላቀል ሲስማማ አሳሪ አልመሐዲ ውሉን አድሷል። የነባር ተጫዋቾችን ውል ከሰሞኑ ሲያራዝሙ የነበሩት…

የቅዱስ ጊዮርጊሱ አማካይ ጉዳት አስተናገደ

የአብስራ ተስፋዬ ጉዳት ማስተናገዱን ክለቡ በፌስቡክ ገፁ አስታውቋል። ተጫዋቹ በልምምድ ላይ ሳለ በክርን አጥንቶቹ ላይ ጉዳት…

“ለሀገር ውስጥ ግብጠባቂዎች እድሉ ቢሰጥ መልካም ነው” ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ

የውጭ ሀገር ግብጠባቂዎች በሊጋችን እና ከውጭ በሚመጡ አሰልጣኞች ዙርያ ከኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ጋር አጭር ቆይታ አድርገናል።…

ባህር ዳር ከተማ 3ኛ ተጫዋቹን ወደ ቡድን ለመቀላቀል ተስማምቷል

ሁለት አዳዲስ ተጫዋቾችን ከቀናት በፊት ወደ ቡድኑ ለመቀላቀል ከስምምነት የደረሰው ባህር ዳር ከተማ ከደቂቃዎች በፊት ተጨማሪ…

የሴቶች ገፅ | ቆይታ ከኮከቧ ሴናፍ ዋቁማ ጋር…

በዛሬው የሴቶች ገፅ አምዳችን የአዳማ ከተማ እና የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ኮከብ ሴናፍ ዋቁማን እንግዳ አድርገናታል።…

ባህር ዳር ከተማ የግብ ጠባቂውን ውል አራዘመ

ከሰሞኑ የነባር ተጫዋቾቻቸውን ውል በማራዘም የተጠመዱት ባህር ዳር ከተማዎች ማምሻውን ደግሞ የፅዮን መርዕድን ውል አራዝመዋል፡፡ ከአርባምንጭ…

ዘውዱ መስፍን የት ይገኛል?

በክለብ ደረጃ ለበርካታ ትላልቅ ክለቦች የተጫወተው ግብ ጠባቂው ዘውዱ መስፍን አሁን የት ይገኛል? በሜዳ ውስጥ በሚያሳያቸው…

“ቅዱስ ጊዮርጊስን ማገልገል ለኔ ትልቅ ክብር ነው” አዳነ ግርማ

የእግርኳስ ጅማሮውን በሀዋሳ ከነማ አድርጎ በቅዱስ ጊዮርጊስ ገኖ መውጣት የቻለው ኮከቡ አዳነ ግርማ ዳግም ፈረሰኞቹን በአሰልጣኝነት…