ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 28ኛ ሳምንት ዓበይት ጉዳዮች (፬) – ሌሎች ጉዳዮች

የመጨረሻው የትኩረታችን ክፍል ደግሞ ሌሎች ጉዳዮች ላይ ያተኩራል። 👉 የመጨረሻዎቹ ጨዋታዎች እና ዳኝነት ባህር ዳር ከተማ…

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 28ኛ ሳምንት ዓበይት ጉዳዮች (፫) – አሰልጣኞች ትኩረት

ሦስተኛው የትኩረታችን ክፍል ደግሞ አሰልጣኞች ላይ ያተኮረ ነው። 👉 የደረጀ መንግሥቱ አስተዋፅዖ ከፍተኛ ውጥረት ውስጥ የነበሩት…

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 28ኛ ሳምንት ዓበይት ጉዳዮች (፪) – ተጫዋች ትኩረት

ሁለተኛው ፅሁፋችን ደግሞ ትኩረት በሳቡ ተጫዋቾች ላይ ትኩረቱን ያደረገ ይሆናል። 👉 አቡበከር ናስር በክብር ተሸኝቷል በ2009…

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 28ኛ ሳምንት ዓበይት ጉዳዮች (፩) – ክለብ ትኩረት

የመጀመሪያው ፅሁፋችን ትኩረት የሚያደርገው በጨዋታ ሳምንቱ ትኩረት በሳቡ ክለብ ነክ ጉዳዮች ላይ ይሆናል። 👉 ፈረሰኞቹ አሁንም…

የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ እና ኮንፌዴሬሽን ውድድሮችን በተመለከተ መረጃዎች ወጥተዋል

የአህጉራችን ታላላቆቹ የክለቦች ውድድሮችን በተመለከተ የውድድሩ የበላይ አካል የክለቦች እና የተጫዋቾች ምዝገባ እንዲሁም የውድድሮቹን ቀናት መረጃዎች…

አዳማ ከተማ ሁለት ተጫዋቾቹን ሸኝቷል

ከወረጅ ቀጠናው ለመውጣት እየጣረ የሚገኘው አዳማ ከተማ ሁለት ተጫዋቾቹን በዲሲፕሊን ምክንያት ከስብስቡ መቀነሱ ታውቋል። በ28ኛ ሳምንት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መከላከያ 0-0 አዳማ ከተማ

የሳምንቱ ማሳረጊያ ጨዋታ ያለ ጎል ከተጠናቀቀ በኋላ አሰልጣኞች ድህረ ጨዋታ አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ –…

ሪፖርት | መከላከያ እና አዳማ ያለግብ ተለያይተዋል

28ኛው ሳምንት ደካማ ፉክክር በታየበት እና 0-0 በተጠናቀቀው የመከላከያ እና አዳማ ከተማ ጨዋታ ተቃጭቷል። መከላከያ ከወላይታ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 1-0 ሀዋሳ ከተማ

ፋሲል ከነማዎች ወሳኝ ድል ካስመዘገቡበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ኃይሉ…

ሪፖርት | ዐፄዎቹ ከመሪው ያላቸው የነጥብ ልዩነት ወደ አንድ ቀንሰዋል

እጅግ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረውን የፋሲል ከነማ እና የሀዋሳ ከተማ ጨዋታ ፋሲሎች በመጂብ ቃሲም ብቸኛ ግብ በድል…