የማዳጋስካር ዳኞች የነገውን ጨዋታ ይመራሉ

በባህር ዳር ስታዲየም ፋሲል ከነማ ከ ቱኒዚያው ሴፋክሲያን ጋር የሚያደርጉትን ወሳኝ ጨዋታ የማዳጋስካር ዜግነት ያላቸው ዳኞች…

ንግድ ባንክ የአማካዩን ውል አድሷል

ከቀናት በፊት የአራት ነባር ተጫዋቾችን ውል አድሶ አንድ አዲስ ተጫዋች ወደ ስብስቡ የቀላቀለው ንግድ ባንክ ዛሬ…

ሪፖርት | በታታሪነት የተጫወተው አዳማ ከተማ መቻልን ረቷል

በሁለቱ አጋማሾች የተቆጠሩት ሁለት ጎሎች አዳማ ከተማ መቻልን በማሸነፍ የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ሦስት ነጥብ እንዲያገኝ አስችለዋል።…

ሪፖርት | ነብሮቹ ከመመራት ተነስተው ጣፋጭ ድል አግኝተዋል

በሁለተኛው አጋማሽ ከፍተኛ መሻሻል ያሳዩት ሀዲያ ሆሳዕናዎች በድንቅ ሁኔታ በተቆጠሩት አራት ግቦቻቸው ታግዘው ከሲዳማ ቡና ሦስት…

አራት ኢትዮጵያዊያን ዳኞች ነገ የሚደረገውን የኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ጨዋታ ይመራሉ

የካፍ ኮንፌድሬሽን ዋንጫ የሁለተኛው ዙር የማጣሪያ ጨዋታዎች ነገ መደረግ ሲጀመሩ ዛንዚባር ላይ የሚደረገውን ጨዋታም አራት ኢትዮጵያዊያን…

የሁለተኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሁለተኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን መረጃዎች አሰባስበናል። ሀዲያ ሆሳዕና ከ…

ሴካፋ | የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከምድብ የወደቀበት ውጤት ከተመዘገበ በኋላ የተሰጠ የድህረ- ጨዋታ አስተያየት

👉”እውነት ለመናገር አንደኛ እና ሁለተኛ ሳይሆን ሦስተኛ ምርጫችንን ነበር ይዘን ወደ ውድድር የገባነው” ታዲዮስ ተክሉ 👉”ስም…

ሪፖርት | ለገጣፎ ለገዳዲ እና ድሬዳዋ ከተማ አቻ ተለያይተዋል

በሁለተኛው አጋማሽ የተቆጠሩ ሁለት ግቦች ለገጣፎ ለገዳዲ እና ድሬዳዋ ከተማን ነጥብ አጋርተዋል። የለገጣፎ ለገዳዲው አሰልጣኝ ጥላሁን…

ሪፖርት | የፍሪምፖንግ ሜንሱ ጎል ኢትዮ ኤሌክትሪክን አሳዛኝ ተሸናፊ አድርጓል

ለፍፃሜው ሰከንዶች እስኪቀሩ ድረስ ያለግብ የዘለቀው የኢትዮ ኤሌክትሪክ እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ በጭማሪ ደቂቃ ፍሪምፖንግ ሜንሱ…

ወላይታ ድቻ በነበረው ስያሜ ይቀጥላል

ብዙ ውዝግብ አስነስቶ የቆየው የወላይታ ዲቻ ስያሜ ለውጥ ጉዳይ መፍትሔ ያገኘ ይመስላል። የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን የብሔር…