የሱዳኑ ክለብ ኤል-ሜሪክ የቻምፒየንስ ሊግ ጨዋታውን ባህር ዳር ስታዲየም ላይ ያከናውናል

የሱዳኑ ክለብ ኤል-ሜሪክ ከጅቡቲው አርታ ሶላር ጋር የሚያደርገውን የሜዳ ላይ ጨዋታ በባህር ዳር ስታዲየም እንደሚያደርግ ታውቋል።…

ለፕሬዘዳንትነት የሚወዳደሩት አቶ ቶኪቻ ዓለማየሁ (ኢ/ር) መግለጫ ሰጥተዋል

👉 “ደካማ የክልል ፌደሬሽኖች ባሉበት ብሔራዊ ፌደሬሽኑ ላይ ጠንካራ ሰው ቢኖር ዋጋ አይኖረውም።” 👉 “ተጨማሪ የምፈልገው…

ለ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዝግጅት የተጫዋቾች ጥሪ ተደረገ

እስካሁን ዋና አሠልጣኙን በይፋ ያላሳወቀው የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር ላለበት…

Continue Reading

የወቅቱ የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይያስ መግለጫ ሰጥተዋል

👉”ምርጫውን መቀበል ግዴታ ነው። ከግለሰብ ፍላጎት ይልቅ የሀገር ጥቅም ስለሚበልጥ ምርጫው ፍትሃዊነቱን ጠብቆ ሲመጣ እርሱን መቀበል…

በጉዳት ምክንያት የዋልያዎቹ ስብስብ ላይ የአንድ ተጫዋች ለውጥ ተደርጓል

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከዩጋንዳ ጋር ባደረገው የአቋም መለኪያ ጨዋታ ጉዳት የገጠመው ተከላካዩን በሌላ ተጫዋች ተክቷል። በአልጄርያ…

ኢትዮጵያ ቡና የውጪ ሀገር ዜጋ አስፈረመ

ጋናዊው የመሀል ተከላካይ ኢትዮጵያ ቡናን በሁለት ዓመት ውል ተቀላቀለ። በአሰልጣኝ ተመስገን ዳና መሪነት በርካታ አዳዲስ እና…

የሲዳማ ቡና ምክትል አሰልጣኝ ታውቀዋል

አሰልጣኝ ወንድማገኝ ተሾመ ረዳት አሰልጣኛቸውን ይፋ አድርገዋል፡፡ የ2015 የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን መቀመጫውን በታደሰ እንጆሪ ሆቴል በማድረግ…

ሩዋንዳ ለወሳኞቹ የደርሶ መልስ ጨዋታዎች ዝግጅቷል ዛሬ ጀምራለች

የፊታችን ዓርብ እና ነሐሴ 29 ከዋልያዎቹ ጋር የቻን የመጨረሻ ዙር ማጣሪያ የደርሶ መልስ ጨዋታ የሚጠብቀው የሩዋንዳ…

ዐፄዎቹ ጊዜያዊ አሠልጣኛቸውን በቋሚነት ሾመዋል

አሠልጣኝ ኃይሉ ነጋሽ በዋና አሠልጣኝነት ሚና ከፋሲል ከነማ ጋር በቀጣዩ ዓመት ለመቆየት ውላቸውን አድሰዋል። በተጠናቀቀው የቤትኪንግ…

ለፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንትነት የሚወዳደሩት አቶ መላኩ ፈንታ መግለጫ ሰጥተዋል

👉”ልንመረጥ ይገባል ብለን የምናስበው በሀሳባችን ነው እንጂ በገንዘባችን አይደለም ፤ በሀሳባችን እንጂ በኔትወርካችን አይደለም ፤ በሀሳባችን…

Continue Reading