ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ | ባህር ዳር ከተማ ሦስት ተጫዋቾችን የግሉ አድርጓል

በአሰልጣኝ ሰርካዲስ እውነቱ የሚመሩት የግዮን ንግሥቶቹ የሦስት አዳዲስ እና የሦስት ነባር ተጫዋቾችን ፊርማ አግኝተዋል። በኢትዮጵያ ሴቶች…

ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ  | መቻል አራት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈረመ

አሰልጣኝ መሠረት ማኔን በዋና አሰልጣኝነት የቀጠረው መቻል አራት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የአንድ ተጫዋች ኮንትራትን ደግሞ አድሷል።…

የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ | ሀዋሳ ከተማ የአራት ተጫዋቾችን ፊርማ አግኝቷል

እስከ አሁን አስር አዳዲስ እና አንድ ነባር ተጫዋችን ወደ ስብስቡ ያካተተው ሀዋሳ ከተማ የሁለት አዳዲስ እና…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ሀዋሳ ከተማ ተጨማሪ አራት ተጫዋቾችን አስፈረመ

አንጋፋዋን አማካይ ጨምሮ አራት ተጨማሪ ተጫዋቾችን ሀዋሳ ከተማ ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግን በተጠናቀቀው…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ሀዋሳ ከተማ ወደ ዝውውሩ ገብቷል

የተጠናቀቀውን ዓመት ሁለተኛ ደረጃ ላይ ሆነው የፈፀሙት በአሰልጣኝ መልካሙ ታፈረ የሚመሩት ሀዋሳ ከተማዎች የስድስት አዳዲስ እና…

ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ | ንግድ ባንክ ተጨማሪ ዝውውርን ፈፅሟል

በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ የሴካፋ ዞን ተካፋዩ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተጨማሪ ተጫዋች ሲያስፈርም የአንድ ነባር ውልንም አድሷል።…

ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ | ኢትዮ ኤሌክትሪክ አራት ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል

አዲስ ሥራ አስኪያጅ እና አዲስ አሰልጣኝ የቀጠረው ኢትዮ ኤሌክትሪክ አራት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማምቷል። ከአራት የውድድር ዘመናት…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | መቻል አዲስ አሰልጣኝ ቀጥሯል

ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር ያለፉትን አራት ዓመታት ቆይታ የነበራት አሰልጣኝ ቀጣይ ማረፊያዋ መቻል መሆኑ ዕርግጥ ሆኗል። በኢትዮጵያ…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ንግድ ባንክ አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል

ከሐምሌ 20 ጀምሮ በሀዋሳ ከተማ የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን የሚጀምረው እና በካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ የምስራቅ አፍሪካ ተሳታፊው…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ኤልፓ ፊቱን ወደ ሌላ አሠልጣኝ አዙሯል

አሠልጣኝ ቻለው ለሜቻን ለመቅጠር ከጫፍ ደርሶ የነበረው ኢትዮ ኤሌክትሪክ በመጨረሻም አሠልጣኝ ኤርሚያስ ዱባለን የግሉ አድርጓል። በተጠናቀቀው…