ዋልያዎቹ

አሰልጣኝ ገብረመድኅን ኃይሌ ከጋዜጠኞች ለተነሱላቸው ጥያቄዎች የሰጧቸው ተጨማሪ ምላሾች…

👉“ሁልጊዜ አሰልጣኝ አምስት ከሃምሳ ውስጥ ይሄን ታደርጋለህ ብሎ ለአንድ ተጫዋች የቤት ስራ ሰጥቶት አያስገባም።” 👉“ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ማሳተፍ እውነት ነው ተገቢም ነው።” 👉“የአጨራረስ ችግርን በሁለት፣ በአንድ ሳምንት በአንድ ጊዜ አታመጣውም።” አስቀድመን…

ፕሪምየር ሊግ

ፋሲል ከነማ አማካይ ለማስፈረም ተስማማ

በስምምነት ደረጃ የተለያዩ ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ እየቀላቀለ የሚገኘው ፋሲል ከነማ አንድ አማካይ ለማስፈረም ተስማምቷል። በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ የሚመሩት ፋሲል ከነማዎች የሀገር ውስጥ እና የውጭ ተጫዋቾችን ለማስፈረም በዝውውር ገበያው ላይ እየተንቀሳቀሱ ይገኛል።…

ጦሩ የወሳኝ ተጫዋቾቹን ውል አራዝሟል

ትናንት እና ዛሬ የነባር ተጫዋቾቹን ውል በማደስ የተጠመደው መቻል በዛሬው ዕለት ወሳኝ ተጫዋቹን በክለቡ ለማቆየት ተስማምቷል። ማክሰኞ እና ረቡዕ አምስት አዳዲስ ተጫዋቾችን በማስፈረም የዝውውር ገበያውን በይፋ የተቀላቀሉት መቻሎች በትናትናው ዕለት…

አምዶች

የሴት እግርኳስ ተጫዋቾች ጤና –  ክፍል 2

ከእግርኳስ ጋር የተያያዙ የጤና መረጃዎችን በምናቀርብበት የሶከር ሜዲካል አምዳችን የዛሬ ትኩረታችን የሚሆነው በሴቶች እግርኳስ ውስጥ ያለው የአመጋገብ ስርአት ነው፡፡ በዶ/ር ብሩክ ገነነ የሴቶች እግርኳስ ማደግ ጋር ተያይዞ የህክምና ሥርአቱም አብሮ…

Continue Reading

ሶከር ሜዲካል | የሴት እግርኳስ ተጫዋቾች ጤና – ክፍል 1

ከእግርኳስ ጋር የተያያዙ ጉዳቶችን እና የህክምና መረጃዎችን በምናጋራበት በዚህ አምድ ለሚቀጥሉት ሳምንታት ከሴቶች እግርኳስ ጋር በተያያዘ ያሉትን የተለያዩ የህመም ዓይነቶች እና በዛ ላይ የተደረጉ ጥናቶችን ዋቢ በማድረግ የመፍትሄ ሀሳቦችን ያካተቱ…