የ2007 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በይፋ ተጠናቋል፡፡ ኮከቦችም የዋንጫ ስነስርአቱ አካል ሆነው ሽልማት ተሰጥቷቸዋል፡፡
ተሸላሚዎቹ እና ሽልማቶቻቸው ይህንን ይመስላሉ
ኮከብ ተጨዋች – በኃይሉ አሰፋ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)
25000 ብር ሽልማት እና ዋንጫ
ኮከብ ግብ ጠባቂ – ሮበርት ኦዶንግካራ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)
15000 ብር ሽልማት እና ዋንጫ
ኮከብ ግብ አግቢ – ሳሙኤል ሳኑሚ (ደደቢት) -22 ግቦች
25000 ብር ሽልማት እና ዋንጫ
ኮከብ አሰልጣኝ – ፋሲል ተካልኝ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)
25000 ብር ሽልማት እና ዋንጫ
ኮከብ ዳኛ – ኃይለየሱስ ባዘዘው – 10 ሺህ ብር
ኮከብ ረዳት ዳኛ – ኃይለራጉኤል ወልዳይ – 10 ሺህ ብር
የፀባይ ዋንጫ አሸናፊ – ደደቢት እግርኳስ ክለብ
ቻምፒዮን – ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር – 150 ሺህ ብር
2ኛ ደረጃ – ደደቢት እግርኳስ ክለብ – 100 ሺህ ብር
3ኛ ደረጃ – አዳማ ከነማ እግርኳስ ክለብ – 75 ሺህ ብር