ኢትዮጵያ ቡና ወጣቱን አማካይ የግሉ አድርጓል

ዛሬ በይፋ በተጀመረው የዝውውር መስኮት ተሳታፊ የሆነው ኢትዮጵያ ቡና ወጣቱን አማካይ አስፈርሟል። ከአሰልጣኝ ካሣዬ አራጌ ጋር…

ኢትዮጵያ ቡና ከተጨማሪ ሦስት ተጫዋቾቹ ጋር በስምምነት ተለያይቷል

ከደቂቃዎች በፊት ከታፈሰ ሰለሞን ጋር መለያየቱን የዘገብነው ኢትዮጵያ ቡና ከተጨማሪ ሦስት ተጫዋቾች ጋር በተመሳሳይ ለመለያየት ከስምምነት…

ኢትዮጵያ ቡና ከአማካይ ተጫዋቹ ጋር ለመለያየት ተስማምቷል

የዝውውር መስኮቱ ሊከፈት ሰዓታት በሚቀሩበት ወቅት ኢትዮጵያ ቡና ከአንድ ተጫዋቹ ጋር ለመለያየት ተስማምቷል። ኢትዮጵያ ቡና በቀጣይ…

በፕሪምየር ሊጉ ሲጫወት የምናውቀው ተጫዋች የመኪና ባለዕድል ሆኗል

የእግርኳስ ህይወቱን ጉዳት እየፈተነው የሚገኘው ሐብታሙ ወልዴ የመኪና ተሸላሚ ሆኗል። በጅማ አጋሮ የተወለደው ሐብታሙ ወልዴ ከትውልድ…

ሀዲያ ሆሳዕና በሰባት ተጫዋቾች በቀረበበት ክስ የፍርድ ውሳኔ ተሰጠበት

ለወራት በመደበኛ ፍርድ ቤት ሲታይ የቆየው የሀድያ ሆሳዕና እና የሰባት ተጫዋቾች ክስ ጉዳይ በመጨረሻም ውሳኔ አግኝቷል።…

የአዲስ አባባ እግርኳስ ክለብ አመራሮች በኢትዮጵያ ሆቴል ረጅም ሰዓት የፈጀ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል

👉 “አዲስ አበባ ከተማ ፍትሀዊ ውሳኔ ካልተሰጠው ምን አልባት በኢትዮጵያ እግርኳስ የሚኖረው ተሳትፎ ያበቃል” አቶ ዳዊት…

“እርምጃ የማይወሰድበት ወይንም ደግሞ ህጋዊ ነገር የማናደርግበት ምንም ምክንያት አይኖርም” አቶ ባህሩ ጥላሁን የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዋና ፀሀፊ

በሰሞንኛው የእርግኳሱ መነጋገሪያ ጉዳይ ዙሪያ ቀደም ብለን የፋሲል ከነማን እና የሊግ ካምፓኒውን ዕይታ ያቀረብን ሲሆን አሁን…

ከሰሞኑ አነጋጋሪ በሆነው ክስተት ዙርያ የሊጉ አክስዮን ማህበር የውድድር እና ሥነ ስርዓት ሰብሳቢ ዶ/ር ወገኔ ዋልተንጉስ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርገዋል

👉 “ይህን ድርጊት የፈፀሙና የእግርኳስ ቤተሰቡን ያሳዘኑ ክለቦች ላይ በሚቀርበው ሪፖርት ልክ እርምጃ እንወስዳለን ብለን እናስባለን”…

“ከመጀመርያው ጀምሮ ደጋፊዎቻችን በእኛ ዕምነት ጥለውብን ነበር” ጋቶች ፓኖም

ቅዱስ ጊዮርጊስ የ2014 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዋንጫን ካነሳ በኋላ የቡድኑ ቁልፍ ተጫዋች ጋቶች ፓኖም ከሶከር…

ሰበታ ከተማ የዕግድ ውሳኔ ተወሰነበት

ለከርሞ በፕሪሚየር ሊጉ እንደማይሳተፍ የተረጋገጠው ሰበታ ከተማ የዕግድ ውሳኔ ተላልፎበታል። ከሜዳ ውጭ ባሉ ችግሮች እየታመሰ የውድድር…