ወደ ከፍተኛ ሊግ ያደጉት ቀሪ ሁለት ቡድኖች ታውቀዋል

የአንደኛ ሊግ የማጠቃለያ ውድድር ዛሬ ሲቀጥል ቦዲቲ ከተማ እና መከላከያ ቢ ወደ ከፍተኛ ሊግ ማደጋቸውን አረጋግጠዋል።…

ሁለት ክለቦች እና ሁለት ተጫዋቾች የቅጣት ውሳኔ ተላለፈባቸው

የፕሪምየር ሊጉ አክሲዮን ማህበር የ25ኛ ሳምንት ጨዋታዎችን መሰረት በማድረግ በተለያዩ ጥፋቶች ዙርያ የቅጣት ውሳኔ ወስኗል። ለአፍሪካ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 1-1 ወልቂጤ ከተማ

የቀትሩ ጨዋታ አንድ አቻ ከተጠናቀቀ በኋላ አሰልጣኞቹ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ተመስገን ዳና – ወልቂጤ ከተማ ስለጨዋታው…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 1-3 ሲዳማ ቡና

የረፋዱ ጨዋታ በሲዳማ ቡና ካሸነፈ በኋላ አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ አጋርተዋል። አሰልጣኝ ወንድማገኝ ተሾመ- ሲዳማ ቡና ስለጨዋታው…

የአንደኛ ሊግ የማጠቃለያ ውድድር የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ውሎ

የ2014 የአንደኛ ሊግ የማጠቃልያ ውድድር ሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ዛሬ ተካሂደው አዲስ ከተማ፣ ሮቤ ፣ ዱራሜ እና…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 0-0 ወላይታ ድቻ

ያለጎል ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኃላ አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል።  አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ- አርባምንጭ ከተማ ስለጨዋታው “የመጀመርያው አጋማሽ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አዲስ አበባ ከተማ 1-1 ጅማ አባ ጅፋር

የረፋዱ የ25ኛ ሳምንት የመጀመርያ ጨዋታ በአንድ አቻ ከተጠናቀቀ በኋላ አሰልጣኞች አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው –…

“ዕድል ከእኛ ጋር ስላልሆነ ልንሸነፍ ችለናል” አሰልጣኝ እንዳልካቸው ጫካ

የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በናይጄሪያ 1-0 ከተሸነፈበት ጨዋታ በኋላ የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ አስተያየት ሰጥተዋል።…

ወላይታ ድቻ የቅጣት ውሳኔ ተወሰነበት

የሊጉ አክስዮን ማህበር በ24ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ላይ የዲሲፕሊን ጥሰት ተፈፅሟል ባላቸው ጉዳዮች ዙሪያ የቅጣት ውሳኔ አሳልፏል። በባህር…

ከነገው ወሳኝ ጨዋታ በፊት መግለጫ ተሰጥቷል

አሰልጣኝ እንዳልካቸው ጫካ የነገውን ጨዋታ አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን…