የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አራተኛ ሳምንት ነገ ወልዋሎ ከ ደቡብ ፖሊስ መቐለ ላይ በሚያደርጉት አንድ ጨዋታ ይጀምራል።…
Continue Readingማቲያስ ኃይለማርያም
የደደቢት ከአጋር ድርጅቶት ቃል የተገባለትን ድጋፍ ባለማግኘቱ የተጫዋቾች ደሞዝ ለመክፈል ተቸግሯል
-በፋይናንስ ቀውስ ምክንያት ተጫዋቾቹን ደሞዝ መክፈል ባለመቻሉ ተጫዋቾቹ ልምምድ አቁመዋል። የደደቢት እግር ኳስ ክለብ ከቅርብ ጊዚያቶች…
ኢትዮጵያዊያኑን ያገናኘው ጨዋታ በፔትሮጄት አሸናፊነት ተጠናቋል
ሁለቱ ኢትዮጵውያን የሚገኙባቸው ክለቦች ፔትሮጀት እና ስሞሃን ያገናኘው ጨዋታ በፔትሮጀት አሸናፊነት ተጠናቋል። ሽመልስ በቀለ በጨዋታው ደምቆ…
የሦስተኛ ሳምንት የእሁድ ጨዋታዎች | ቅድመ ዳሰሳ
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 3ኛ ሳምንት ዛሬ ከሰዓት በኋላ ሽረ እና ሀዋሳ ላይ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይቀጥላል።…
Continue Readingደቡብ ፖሊስ ከ ደደቢት – ቅድመ ዳሰሳ
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ከ18 ቀናት መቋረጥ በኋላ ዛሬ በተደረገ አንድ ጨዋታ ሲጀምር በነገው ዕለትም ሀዋሳ ላይ…
Continue Readingደደቢት ከፋይናንስ ችግሩ ፋታ አግኝቷል
ባለፉት ቀናት በፋይናንስ ችግር ምክንያት ህልውናው አስጊ ሁኔታ ላይ ደርሶ የነበረው ደደቢት በፕሪምየር ሊጉ እየተወዳደረ እንደሚቆይ…
የደደቢት ህልውና አስጊ ደረጃ ላይ ደርሷል
ደደቢት እግርኳስ ክለብ በፋይናንስ አቅም ማነስ ምክንያት ህልውናውን የማስቀጠል ፈተና ውስጥ ገብቷል። በ1989 ተመስርቶ በ2002 ወደ…
የትግራይ ስታድየም የካፍ ፍቃድ ለማግኘት የሚያስችለው ስራ ተጀመረ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በጠየቀው መሰረት የትግራይ ስታድየም የዓለም አቀፍ ጨዋታዎች ማስተናገድ የሚያስችለውን ፍቃድ ለማግኘት እንቅስቃሴ ተጀመረ።…
የወልዋሎ ተጫዋቾች ልምምድ አቆሙ
የወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ተጫዋቾች በደሞዝ እና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ያለመሟላት ምክንያት ልምምድ አቆሙ። በያዝነው የውድድር ዓመት…
በግብፅ ፕሪምየር ሊግ ሁለቱ ኢትዮጵያውያንን ያገናኘው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
በግብፅ ፕረምየር ሊግ 14ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ሁለቱ ኢትዮጵውያን የሚገኙባቸው ኤል ጎውና (ጋቶች ፓኖም) እና ስሞሃን…