ከ10ኛው ሳምንት ጀምሮ ጉዳት ላይ የሚገኘው የአዳማ ከተማው ወሳኝ አጥቂ በመጪዎቹ ጨዋታዎችም እንደማይሰለፍ ተረጋግጧል። በአሠልጣኝ ይታገሱ…
ሚካኤል ለገሠ
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 1-1 ባህር ዳር ከተማ
👉 “ውጤቱ እንደ ጥረታችን ተጋርተን መውጣታችን የሚያስከፋ አይደለም ፤ ጥሩ ነው ብዬ አስባለሁ” ሥዩም ከበደ 👉”ውጤቱን…
ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ ባለቀ ደቂቃ በተቆጠረባቸው ጎል ነጥብ ተጋርተዋል
በምሽቱ ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ በዱሬሳ ሹቢሳ ጎል ሲመራ ቢቆይም ሲዳማ ቡና በጭማሪ ደቂቃ በአበባየሁ ዮሐንስ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 0-1 ወላይታ ድቻ
👉”በከፍተኛ ቁርጠኝነት እና በተራበ ፍላጎት በመጫወታችን ወሳኝ ሦስት ነጥብ አሳክተናል” ፀጋዬ ኪዳነማርያም 👉”ሽንፈት ያጋጥማል ግን ሽንፈቱ…
ሪፖርት | ወላይታ ድቻ የድሬዳዋ ከተማን የ8 ጨዋታዎች ያለመሸነፍ ጉዞ ገቷል
የጦና ንቦቹ ብርትካናማዎቹን በማሸነፍ ተከታታይ ድል አስመዝግበው ደረጃቸውን አሻሽለዋል። በ11ኛ ሳምንት ፋሲል ከነማን ገጥመው ከከመመራት ተነስተው…
ለገጣፎ ለገዳዲ አዲስ አሠልጣኝ ሾሟል
አዲስ አዳጊው ለገጣፎ ለገዳዲ አዲስ አሠልጣኝ ሲሾም ዋና አሠልጣኙ በምክትልነት እንዲሰሩ ውሳኔ አስተላልፏል። በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 0-0 አዳማ ከተማ
👉 “ቢያንስ አንድ ነጥብ እንፈልጋለን ፤ ከመሸነፍ አንድ ይሻላል” ያሬድ ገመቹ 👉 “አንዳንዴ በእግርኳስ ዕድለኛ መሆን…
ረፖርት | ከድል መልስ የተገናኙት ሀዲያ እና አዳማ ነጥብ ተጋርተዋል
የ12ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ሁለተኛ ጨዋታ ያለ ግብ በአቻ ውጤት ተደምድሟል። ባሳለፍነው ሳምንት ኢትዮጵያ ቡናን አንድ…
የአሠልጣኞች አስተያየት | መቻል 1-1 ወልቂጤ ከተማ
“ጫና ውስጥ ነኝ ፤ ከዚህ ጫና ለመውጣት ግን የምንችለውን ሁሉ እያደረግን ነው” ፋሲል ተካልኝ “ተጫዋች ሜዳ…
ሪፖርት | ጦሩ እና ሠራተኞቹ ነጥብ ተጋርተዋል
ወልቂጤ ከተማ አሁንም በመጨረሻ ደቂቃ ጎል ከመከላከያ ጋር ነጥብ ተጋርቷል። በ11ኛ የጨዋታ ሳምንት ሀዋሳ ከተማን ገጥመው…

