አራት ግቦች ተቆጥረው በአቻ ውጤት ከተገባደደው ጨዋታ በኋላ ከአሠልጣኞች የድህረ-ጨዋታ አስተያየት ተቀብለናል። ኃይሉ ነጋሽ – ፋሲል…
ሚካኤል ለገሠ

ሪፖርት | ሀዲያ ሆሳዕና አዳማ ከተማን ረቷል
ሀዲያ ሆሳዕና በዑመድ ኡኩሪ እና ራምኬል ሎክ ግቦች በመቀመጫ ከተማው የሚጫወተውን አዳማ ከተማን በማሸነፍ በደረጃ ሰንጠረዡ…

ቅድመ ዳሰሳ | ፋሲል ከነማ ከ አዲስ አበባ ከተማ
የ19ኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን ሁለተኛ ጨዋታ ዙሪያ ተከታዮቹ ሀሳቦች ተነስተዋል። ዋና አሠልጣኙ ሥዩም ከበደን አሰናብቶ በምክትል…
Continue Reading
የአሠልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 2-1 ጅማ አባ ጅፋር
የወራጅ ቀጠናው ፍልሚያ በድሬዳዋ አሸናፊነት ከተጠናቀቀ በኋላ ሱፐር ስፖርት ከአሠልጣኞች አስተያየት ተቀብሏል። ሳምሶን አየለ – ድሬዳዋ…

ቅድመ ዳሰሳ | ኢትዮጵያ ቡና ከ ወላይታ ድቻ
ከሳምንቱ ተጠባቂ መርሐ-ግብሮች መካከል አንዱ የሆነውን ፍልሚያ እንደሚከተለው ዳሰናል። ባሳለፍነው ሳምንት ከአምስት ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር…
Continue Reading
ሪፖርት | የሳላዲን ሰዒድ ሐት ትሪክ ሲዳማን ባለድል አድርጓል
ሲዳማ ቡና በአዲሱ ተጫዋቹ ሳላዲን ሰዒድ ሐት-ትሪክ ታግዞ ሰበታን በማሸነፍ በጊዜያዊነት ወደ ሁለተኛ ደረጃ ከፍ ብሏል።…

ቅድመ ዳሰሳ | ሰበታ ከተማ ከ ሲዳማ ቡና
የ19ኛ ሳምንት የመክፈቻ ቀን ሁለተኛ መርሐ-ግብር ላይ ያተኮረው ዳሰሳችን እንዲህ ይቀርባል። በደረጃ ሰንጠረዡ ግርጌ የሚገኘው ሰበታ…
Continue Reading
የአባቱን መንገድ እየተከተለ የሚገኘው ግብ አስቆጣሪው የፈረሰኞቹ የኋላ ደጀን ፍሪምፖንግ ሜንሱ
👉 “አንዳንድ ጊዜ ቁጭ ብዬ 18 ጨዋታዎችን አለመሸነፋችንን ሳስበው ለራሴ አላምንም” 👉 “አባቴ የቀድሞ እግር ኳስ…

ጅማ አባ ጅፋር ከሦስት ተጫዋቾች ጋር ተለያይቷል
በወራጅ ቀጠናው የሚገኘው ጅማ አባ ጅፋር በስምምነት ከሦስት ተጫዋቾች ጋር መለያየቱ ታውቋል። በአሠልጣኝ አሸናፊ በቀለ የሚመራው…

አሠልጣኝ እንዳልካቸው ጫካ ከድሉ በኋላ አስተያየት ሰጥተዋል
የደቡብ አፍሪካ አቻውን ሦስት ለምንም የረታው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን አሠልጣኝ ከጨዋታው በኋላ…