የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀምበርቾ 0-3 ሻሸመኔ ከተማ

“የዛሬው ጠንካራ ጎናችን የማሸነፍ ፍላጎታችን ነበር” አሰልጣኝ ዘማርያም ወልደጊዮርጊስ “በብዙ መልክ ተጎድተናል” አሰልጣኝ መላኩ ከበደ ሻሸመኔ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 4-1 ኢትዮጵያ መድን

ንግድ ባንኮች ኢትዮጵያ መድንን 4ለ1 በመርታት መሪነታቸውን ካጠናከሩበት ጨዋታ በኋላ ሶከር ኢትዮጵያ ከአሰልጣኞች ጋር ቆይታ አድርጋለች።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 1-3 መቻል

“የራሳችን ስህተቶች ናቸው ዋጋ ያስከፈሉን” አሰልጣኝ አሥራት አባተ “ጨዋታው በፈለግነው መንገድ ነው የሄደልን” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ…

ከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ| ደብረብርሃን ከተማ በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች ወሳኝ ድል አሳክቷል

በምድብ “ለ” የ12ኛ የጨዋታ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ውሎ ወሎ ኮምቦልቻ እና ደብረብርሃን ከተማ ድል ሲያደርጉ ደሴ…

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ | የ10ኛ ሣምንት ምርጥ 11

በአሥረኛ ሣምንት ጨዋታዎች ላይ ጎልተው በወጡ ተጫዋቾች ይህንን ምርጥ ቡድን ሠርተናል። አደራደር 4-2-2-2 ግብ ጠባቂ ቢኒያም…

Continue Reading

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህርዳር ከተማ 0-0 ሀምበርቾ

“ለተመልካች ምቾት የሚሰጥ ጨዋታ አይደለም” አሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው “አንድም ነጥብ ቢሆን ቡድንህን ያነሳሳል” አሰልጣኝ ብሩክ ሲሳይ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 1-2 ድሬዳዋ ከተማ

“ከፍተኛ ትግል አድርገን ጥሩ ውጤት ማስመዝገብ ችለናል” አሰልጣኝ አስራት አባተ “ሽንፈት ላይ ስትሆን ሁልጊዜ በጣም ስህተቶች…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀድያ ሆሳዕና 0-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ

“በሠራነው ስራ በቂ ነገር አግኝተናል” አሰልጣኝ ግርማ ታደሠ “የተሻለ ነገር ለማድረግ ነበር ምንም አልተሳካም” አሰልጣኝ ዘሪሁን…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 2-1 ሀዋሳ ከተማ

“እግር ኳስ ውስጥ እንዴት ተጫወተ አይደለም ማን አሸነፈ ነው” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ “ከክለቡ ጋር የማወራው ነገር…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 0-0 አዳማ ከተማ

“ፍፁም ለግብ የቀረቡ ኳሶችን የመፍጠር አቅማችን ደካማ ነው” አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው “አንዳንዴ እንደዚህ ይሆናል ብትጫወትም ዕድለኝነትን…