ሪፖርት | ወልቂጤ ከተማ በሊጉ መሰንበቱን አረጋግጧል

ወልቂጤ ከተማ በሁለቱም አጋማሾች ባስቆጠሯቸው ግቦች ሀምበሪቾን 2ለ0 በመርታት በፕሪምየር ሊጉ መቆየታቸውን አረጋግጠዋል። በሊጉ የ28ኛ ሳምንት…

ሪፖርት | ሀምበሪቾ ከሊጉ የወረደ የመጀመሪያው ክለብ ሆኗል

የምሽቱ የሀምበሪቾ እና ወላይታ ድቻ ጨዋታ ያለ ጎል ቢጠናቀቅም ሀምበሪቾ ዱራሜ በመጣበት ዓመት ከሊጉ መውረዱን አረጋግጧል።…

መረጃዎች | 114ኛ የጨዋታ ቀን

ከ18 ዓመታት በኋላ ጊዮርጊስን አሸንፎ ከጦሩ ለማምለጥ ወደ ሜዳ የሚገባው ንግድ ባንክ እና የመጀመሪያው ወራጅ ክለብ…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ከ3 ጨዋታዎች በኋላ ድል ሲያደርግ ሀምበርቾ 21ኛ ሽንፈቱን  አስተናግዷል

በምሽቱ ጨዋታ ሲዳማ ቡና ከዕረፍት መልስ ባስቆጠራቸው ሁለት ግቦች ግርጌ ላይ የሚገኘውን ሀምበርቾ 2-0 ረቷል። ሊጉ…

መረጃዎች | 109ኛ የጨዋታ ቀን

የ27ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይቀጥላል፤ መርሀ-ግብሮቹን አስመልክተን ያነሳናቸው ነጥቦች እንደሚከተለው…

ፌዴሬሽኑ ሀምበርቾ ላይ ከባድ ቅጣትን አስተላልፋለሁ ብሏል

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ሀምበርቾ በተጫዋቾቹ ላይ ከፍተኛ በደል የፈፀመ ክለብ ነው በማለት ለሌሎች ክለቦች የሚያስተምር ቅጣትን…

ሪፖርት| ኢትዮጵያ ቡና ሀምበሪቾን ረምርሟል

በውድድሩ ዓመቱ ብዙ ግቦች የተቆጠረበት ጨዋታ በቡናማዎቹ አሸናፊነት ተጠናቀቀ። ኢትዮጵያ ቡናዎች ሻሸመኔን ካሸነፈው ቋሚ አሰላለፍ መስፍን…

መረጃዎች | 106ኛ የጨዋታ ቀን

የጨዋታ ሳምንቱ መገባደጃ መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። ኢትዮጵያ ቡና ከ ሀምበርቾ ተከታታይ ሁለት ድሎች አሳክተው…

ሪፖርት | ሀምበርቾ 19ኛ ሽንፈት አስተናግዷል

የጣና ሞገዶቹ በፍጹም ጥላሁን ሁለት ግቦች ሀምበርቾን 2ለ0 በማሸነፍ ወደ ድል ተመልሰዋል። በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ሀምበርቾ…

መረጃዎች | 100ኛ የጨዋታ ቀን

በ25ኛ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ቀን የሚደረጉ ሁለት መርሀ ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ሀምበሪቾ ከ ባህርዳር…