ሪፖርት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በጎል ፌሽታ ሀምበርቾን ረምርሟል

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከዕረፍት መልስ ባስቆጠሯቸው ጎሎች ሀምበርቾን 5-1 በመርታት የሊጉን አናት ተቆናጧል። ኢትዮጵያ ንግድ ባንኮች…

መረጃዎች | 78ኛ የጨዋታ ቀን

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 20ኛ ሳምንት መርሃግብር ነገ ጅማሮውን የሚያደርግባቸውን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ ፅሁፍ ቀርበዋል።…

ሪፖርት | ሀዲያ ሆሳዕና ወደ ድል ተመልሷል

ነብሮቹ በተመስገን ብርሃኑ እና በዳዋ ሆቴሳ ግቦች ሀምበርቾን 2ለ0 ረተዋል። በምሽቱ መርሐግብር ሀዲያ ሆሳዕና እና ሀምበርቾ…

መረጃዎች | 75ኛ የጨዋታ ቀን

በአስራ ዘጠነኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ቀን የሚካሄዱ ሁለት ጨዋታዎችን አስመልክቶ ተከታዮቹን መረጃዎች ልናጋራችሁ ወደናል። አዳማ ከተማ…

አሰልጣኝ ተመስገን ዳና ራሳቸውን ከኃላፊነት አነሱ

አሠልጣኝ ተመስገን ዳና ከሀምበርቾ ጋር ያላቸውን ግንኙነት አቋርጠዋል። ከሳምንታት በፊት በአሰልጣኝ ተመስገን ዳና እና በሀምበርቾ ክለብ…

ሀምበርቾ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል

በደረጃ ሰንጠረዡ ግርጌ ላይ የተቀመጠው ሀምበርቾ ሁለት ተከላካዮችን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ ወደ ድል ተመልሷል

በምሽቱ መርሐግብር አዳማዎች ከፍጹም የጨዋታ ብልጫ ጋር ሀምበርቾን 3ለ0 ረተዋል። በምሽቱ ጨዋታ ሀምበርቾ እና አዳማ ከተማ…

መረጃዎች | 70ኛ የጨዋታ ቀን

18ኛ ሳምንት የሊግ መርሃግብር ነገ ጅማሮውን ያደርጋል እኛም በመጀመሪያ የጨዋታ ዕለት የሚከወኑትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከተ መረጃ…

ሀምበሪቾ ዩጋንዳዊ አጥቂ አስፈርሟል

ተመስገን ዳናን አዲሱ አሰልጣኙ ያደረገው ሀምበሪቾ ዩጋንዳዊ አጥቂ ማስፈረሙን የሀገሪቱ ተነባቢ ድረ-ገፅ ዘግቧል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…

ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ ደረጃውን ያሻሻለበትን ድል አስመዝግቧል

ዳዊት ተፈራ ደምቆ ባመሸበት ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሀምበሪቾን በመርታት በሰንጠረዡ ወደ ሁለተኛ ደረጃ ከፍ ያሉበትን ውጤት…