33ኛው ሳምንት አዳማ ከተማ ከ14 የጨዋታ ሳምንታት ጥበቃ በኋላ ደረጃውን አሻሽሎ የመትረፍ ዕድሉን ለማለምለም ባህር ዳር…
ባህር ዳር ከተማ

የጣና ሞገዶቹ በዓይነቱ ለየት ያለ ስምምነት ፈጸሙ
ባህር ዳር ከተማ በዓይነቱ ለየት ያለውን የሚዲያ እና ኢቨንት አብሮ የመሥራት ስምምነት ተፈራርሟል። ባህር ዳር ከተማ…

ሪፖርት | አርባ ምንጭ ከተማ ድል ቀንቶታል
አዞዎቹ ከተከታታይ ስምንት ጨዋታዎች በኋላ በአህመድ ሁሴን ሁለት ግቦች የጣና ሞገዶቹን በማሸነፍ ከናፈቃቸው ድል ጋር ታርቀዋል።…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ባህር ዳር ከተማ ከ አርባምንጭ ከተማ
የጣና ሞገዶቹ ጨርሶ ያልጠፋው የዋንጫ ዕድላቸውን ለማለምለም አዞዎቹ ደግሞ ከገቡበት አጣብቂኝ ለመውጣት የሚፋለሙበት ጨዋታ ተጠባቂ ነው።…

ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ ደረጃቸውን ያሻሻሉበትን ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል
ድሬዳዋ ከተማን ከባህርዳር ከተማ ያገናኘው የረፋዱ ጨዋታ 2ለ1 በሆነ ውጤት ብርቱካናማዎቹን ተከታታይ ድል በማጎናፀፍ ተቋጭቷል። ድሬዳዋ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ድሬዳዋ ከተማ ከ ባህርዳር ከተማ
ብርቱካናማዎቹ ከወራጅ ቀጠናው ለማምለጥ የጣና ሞገዶቹ ደግሞ መሪዎቹን እግር በእግር ለመከታተል የሚፋለሙበት ጨዋታ በሁለቱም ቡድኖች በኩል…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ እና የመቻል ጨዋታ ግብ አልባ ሆኖ ተጠናቋል
የሀዋሳ ቆይታ የመጨረሻ ዕለት ቀዳሚ ጨዋታ የነበረው የባህር ዳር ከተማ እና የመቻል ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል።…

ሪፖርት | ሙከራ አልባው ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል
እንደ ተጠባቂነቱ ያልነበረው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የባህር ዳር ከተማ ጨዋታ 0-0 ተቋጭቷል። ባለፈው ሳምንት አቻ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ባህር ዳር ከተማ
ሀምራዊ ለባሾቹ ከሰንጠረዡ አካፋይ ከፍ ለማለት የጣና ሞገዶቹ ደግሞ ከመሪው ጋር ያላቸውን ልዩነት ለማጥበብ የሚፋለሙበት ጨዋታ…

ሪፖርት | ባህር ዳር ከተማዎች ጣፋጭ ድል ተቀዳጅተዋል
የጣና ሞገዶች ከመመራት ተነስተው የሊጉን መሪ ኢትዮጵያ መድንን 2-1 ማሸነፍ ችለዋል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 28ኛ ሳምንት…