ባህር ዳር ዳግም የሊጉን ውድድር ለማዘጋጀት ጥያቄ አቅርባለች

የባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድርን ለማስተናገድ ዝግጅቱን መጨረሱ ተነግሯል። ለሀገራችን የእግር…

ሪፖርት | በአዳማ የተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ያለ ግብ ተጠናቀዋል

የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ17ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ሲጀምሩ የአዳማ ከተማ እና መቐለ 70 እንደርታ እንዲሁም…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ17ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች

17ኛ ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ  ዛሬ በሚካሄዱ አራት ጨዋታዎች ይጀመራል፤  ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችንም እንደሚከተለው አሰናድተናል።…

ሪፖርት| ምዓም አናብስት ድል ሲቀዳጁ የጦና ንቦቹ እና የጣና ሞገዶቹ ነጥብ ተጋርተዋል

  በአዳማ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ወላይታ ድቻ እና ባህርዳር ከተማ ያለ ግብ ሲለያዩ መቐለ 70 እንደርታ…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ እና ምዓም አናብስት ነጥብ ተጋርተዋል

ባህር ዳር ከተማ እና መቐለ 70 እንደርታ ያገናኘው ጨዋታ ግብ ሳይቆጠርበት በአቻ ውጤት ተጠናቋል። በአዳማ ሳይንስና…

መረጃዎች | የ15ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን  ጨዋታዎች

15ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ መርሐግብሮች ይጀመራል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ኢትዮጵያ…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ እና ቡናማዎቹ ወደ ድል ተመለሱ

ባህርዳር ከተማዎች ከ5 ሳምንታት ጥበቃ በኋላ ከድል ጋር እርቅ ሲያወርዱ በተጠባቂው ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ፋሲል ከነማን…

መረጃዎች| የ14ኛው ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

14ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ መርሐ-ግብሮች ይጠናቀቃል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል መቻል…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ እና ብርቱካናማዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል

በ13ኛ ሳምንት የመጨረሻ የአዲስ አበባ ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማ 0-0 ተለያይተዋል። በዋና ዳኛ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ13ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን

በ13ኛ ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሦስተኛ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ተዘጋጅተዋል። ባህር…