ፈረሰኞቹን ከጣና ሞገዶቹ የሚያገናኘውን የሳምንቱ ተጠባቂ መርሐግብር የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ተሰናድተዋል። ከስምንት ሽንፈት አልባ መርሐግብሮች በኋላ…
ባህር ዳር ከተማ
የጣና ሞገዶቹ የመስመር አጥቂያቸውን ውል አራዝመዋል
ባህር ዳር ከተማዎች ያለፈውን አንድ ዓመት ጥሩ ግልጋሎት የሰጣቸውን የመስመር አጥቂ ውል ማራዘማቸው ታውቋል። በአሰልጣኝ ደግአረጋል…
ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ በደርቢው ደምቀዋል
በተጠባቂው የደርቢ ጨዋታ ቸርነት ጉግሳ ለጣና ሞገዶቹ በሁለተኛው አጋማሽ ጅማሮ እና መጠናቀቂያ ባስቆጠራቸው ሁለት ግቦች ታግዘው…
መረጃዎች | 76ኛ የጨዋታ ቀን
ተጠባቂውን ደርቢ ጨምሮ ቻምፒዮኖቹ እና የጦና ንቦቹ በመጀመርያው ዙር የበላይ ሆኖ ለማጠናቀቅ የሚያደርጓቸው ተጠባቂ መርሐግብሮች በነገው…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ቡና 3-1 ባህር ዳር ከተማ
ተጠባቂው ጨዋታ በኢትዮጵያ ቡና የበላይነት መጠናቀቁን ተከትሎ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሶከር ኢትዮጵያ ሰጥተዋል። አሰልጣኝ…
ሪፖርት | ቡናማዎች ዳግም ወደ ድል ተመልሰዋል
በምሽቱ ተጠባቂ መርሃግብር ቡናማዎች የጣናውን ሞገድ በመርታት ዳግም ወደ ድል መመለስ ችለዋል። ኢትዮጵያ ቡና በ16ኛው ሳምንት…
መረጃዎች | 67ኛ የጨዋታ ቀን
በ17ኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ! ወላይታ ድቻ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ የጦና…
የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 1-1 ባህር ዳር ከተማ
በጉጉት ከተጠበቀው እና በአቻ ውጤት ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሶከር ኢትዮጵያ ሰጥተዋል።…
ሪፖርት | ተጠባቂው ጨዋታ ያለአሸናፊ ተጠናቋል
መቻልን ከባህርዳር ከተማ ያገናኘው የጨዋታ ሳምንቱ ተጠባቂ መርሃግብር 1-1 በሆነ አቻ ውጤት ያለአሸናፊ ተጠናቋል። መቻል በ15ኛው…
መረጃዎች | 64ኛ የጨዋታ ቀን
የጨዋታ ሳምንቱ ተጠባቂ ፍልምያ ጨምሮ በ16ኛው ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል።…

