ዐፄዎቹ የአሰልጣኛቸውን ውል ለማራዘም ተቃርበዋል

ፋሲል ከነማ ያለፉትን ወራት ቡድኑን የመሩትን አሰልጣኝ ለማቆየት የክለቡ ቦርድ መወሰኑን አውቀናል። በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት አሰልጣኝ…

ዐፄዎቹ እና ፈረሰኞቹ ቅጣት ተጥሎባቸዋል

በ37ኛ ሳምንት እርስበርስ የተጫወቱት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ፋሲል ከነማ በጨዋታው ላይ በደጋፊዎች መካከል በተፈጠረ መጠነኛ ግጭት…

ሪፖርት | ዐፄዎቹ እና ነብሮቹ ሲያሸንፉ አዞዎቹ ከሊጉ ወርደዋል

አርባምንጭ ከተማ በዐፄዎቹ 2ለ0 ተሸንፎ ከሊጉ መውረዱን ሲያረጋግጥ ሀዲያ ሆሳዕና ወልዋሎን በማሸነፍ ወሳኝ ድል ተቀዳጅቷል። ፋሲል…

የቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ36ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን

ሁለት ጨዋታዎች እየቀሩት የሊግ ሻምፒዮን ያሳወቀን ውድድር ዛሬስ የሊጉን የመጀመሪያ ወራጅ ቡድን ያሳውቀን ይሆን? ለዚህ ምላሽ…

ሪፖርት | አዞዎቹ እና ዐፄዎቹ ድል ቀንቷቸዋል

አርባምንጭ ከተማ ተከታታይ ሁለተኛ ጨዋታውን በማሸነፍ ደረጃውን ያሸሻለበትን ወሳኝ ድል ሲያሳካ ፋሲል ከነማ ሀዲያ ሆሳዕናን 1ለ0…

መረጃዎች | የ35ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ35ኛ ሳምንት ዛሬ በሚደረጉ አራት ጨዋታዎች ይቀጥላል። ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል።…

ሪፖርት | ሸገሮች ወደ ድል ሲመለሱ ሀዲያ ሆሳዕና እና ምድረገነት ሽረ አቻ ተለያይተዋል

ሀዲያ ሆሳዕና እና ምድረገነት ሽረ 1ለ1 ሲለያዩ ሸገሮች ፋሲል ከነማን ባለቀ ደቂቃ በተቆጠረች ብቸኛ ግብ በማሸነፍ…

መረጃዎች | የ34ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

የ34ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በሁለተኛ ቀን ዛሬ ቀጥሎ በሚደረጉ አራት ጨዋታዎች ይቀጥላል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ ድል ሲያደርጉ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ድሬዳዋ አቻ ተለያይተዋል

ኢትዮጵያ ቡና ከመመራት ተነስቶ ፋሲል ከነማን 2ለ1 ሲረታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ድሬዳዋ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል። ኢትዮጵያ…

መረጃዎች | የ33ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

33ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በሁለተኛ ቀን ዛሬ ቀጥሎ በሚደረጉ አራት ጨዋታዎች ይቀጥላል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ…