የስድስተኛው ሳምንት የመጀመርያ ቀን ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ኢትዮጵያ መድን ከ ወልዋሎ ዓ.ዩ የውድድር ዓመቱ…
ፋሲል ከነማ

ሪፖርት | ንግድ ባንኮች በመጨረሻ ደቂቃ ጎል ከፋሲል ከነማ ጋር ነጥብ ተጋርተዋል
የምሽቱ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ፋሲል ከነማ ጨዋታ 1ለ1 በሆነ የአቻ ውጤት ተጠናቋል። በሊጉ የአራተኛ ሳምንት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1-1 ፋሲል ከነማ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ፋሲል ከተማ ነጥብ ከተጋሩበት ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ክለብ አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር…

መረጃዎች | 17ኛ የጨዋታ ቀን
የሊጉን የአምስተኛ ሳምንት የመክፈቻ ሁለት ጨዋታዎችን በተመለከተ ተከታዩን ጥንቅር አሰናድተናል። መቐለ 70 እንደርታ ከ ድሬዳዋ ከተማ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 1-1 ፋሲል ከነማ
ፋሲል ከነማ በመጨረሻ ደቂቃ ግብ ከአዳማ ከተማ ጋር ነጥብ ከተጋራበት ጨዋታ በኋላ አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር…

ሪፖርት | በረከት ግዛው ዐፄዎቹን ታድጓል
በአስር ተጫዋቾች ረዘም ያሉ ደቂቃዎች ለመጫወት የተገደዱት አዳማ ከተማዎች በእጃቸው ገብቶ የነበረውን ሙሉ ሦስት ነጥብ በመጨረሻም…

መረጃዎች| 15ኛ የጨዋታ ቀን
የአራተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች በነገው ዕለትም ይቀጥላሉ፤ ሁለቱን መርሀ-ግብሮች አስመልክተን ያዘጋጀናቸውን መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበናቸዋል።…

የአሰልጣኞች አሰተያየት | ፋሲል ከነማ 0-0 ስሑል ሽረ
በሊጉ የሁለተኛ ቀን የመጀመሪያ ጨዋታ ፋሲል ከነማ እና ስሑል ሽረ ነጥብ ከተጋሩበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ ሁለቱም…

ሪፖርት| ጥቂት የግብ ሙከራዎች የታዩበት ጨዋታ በአቻ ውጤት ተገባዷል
ፋሲል ከነማ እና ስሑል ሽረ በውድድር ዘመኑ ለሁለተኛ ተከታታይ ጊዜ የአቻ ውጤት አስመዝግበዋል። ዐፄዎቹ ከመጨረሻው ጨዋታ…

መረጃዎች | 10ኛ የጨዋታ ቀን
የ3ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ነገም ሲቀጥሉ በዕለቱ የሚደረጉ ሁለት መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል።…