ሪፖርት | የአማኑኤል ኤርቦ ብቸኛ ጎል ፈረሰኞቹን ባለ ድል አድርጓል

በ28ኛ ሳምንት የረፋድ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ ኤሌትሪክን 1-0 በመርታት ሦስተኛ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል። ኢትዮ ኤሌክትሪኮች…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ

ሁለቱን አንጋፋ የሸገር ክለቦች የሚያፋልመው ጨዋታ ረፋድ ላይ ይካሄዳል። በሰላሣ ሁለት ነጥብ 12ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጡት…

ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ሁለተኛ ድሉን አሳክቷል

ፈረሰኞቹ በቢኒያም ፍቅሩ ብቸኛ ግብ ምዓም አናብስትን ድል ማድረግ ችለዋል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 27ኛ ሳምንት ጨዋታዎች…

ሪፖርት | ስሑል ሽረ እና ወላይታ ድቻ አቻ ተለያይተዋል

የሊጉ መርሃግብር ከቀናት ዕረፍት በኋላ ዛሬ ሲመለስ ሰሑል ሽረን ከወላይታ ድቻ ያገናኘው ጨዋታ 1-1 በሆነ አቻ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ከ8 ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን 3-1 በማሸነፍ ከስምንት ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል የተመለሰበትን ውጤት አስመዝግቧል። በኢዮብ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ወልዋሎ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ

ድል የተራቡ ቡድኖች የሚያገናኘው ጨዋታ የዕለቱ ሁለተኛ መርሐ-ግብር ነው። ከሁለት ተከታታይ ሽንፈቶች በኋላ ከኢትዮጵያ መድን እና…

ሪፖርት | የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ19 ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን ረቷል

ከ1998 የውድድር ዘመን በኋላ ሀምራዊ ለባሾቹ በሳይመን ፒተር ብቸኛ ግብ ፈረሰኞቹን በመርታት እጅግ አስፈላጊ ሦስት ነጥብ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

በአንድ ነጥብ ልዩነት የተቀመጡትን የመዲናይቱ ክለቦች የሚያገናኘው ተጠባቂ ጨዋታ ረፋድ ላይ ይከናወናል። በሰላሣ አንድ ነጥቦች 10ኛ…

ሪፖርት | ተጠባቂው ጨዋታ በፋሲል ከነማ አሸናፊነት ተጠናቋል

ዐፄዎቹ በጌታነህ ከበደ ሁለት ጎሎች ፈረሰኞቹን 2ለ1 በማሸነፍ ተከታታይ ሦስተኛ ድል ተቀዳጅተዋል። ፋሲል ከነማ ወልዋሎን ከረታበት…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ፋሲል ከነማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ

በአንድ ነጥብ ልዩነት በደረጃ ሰንጠረዡ ተከታትለው የተቀመጡት ዐፄዎቹ እና ፈረሰኞቹ የሚያፋልመው መርሐ-ግብር የጨዋታ ሳምንቱ መክፈቻ ነው።…