ፈረሰኞቹ በሁለተኛው አጋማሽ በተቆጠሩ ሁለት ግቦች ታግዘው ወላይታ ድቻን 2-0 በማሸነፍ ወደ ድል ተመልሰዋል። ወላይታ ድቻ…
ቅዱስ ጊዮርጊስ

መረጃዎች | 67ኛ የጨዋታ ቀን
በ17ኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ! ወላይታ ድቻ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ የጦና…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-1 ሀዋሳ ከተማ
በመጀመሪያ አጋማሽ መጠናቀቂያ በአራት ደቂቃዎች ልዩነት በተቆጠሩ ግቦች ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሀዋሳ ከተማን ነጥብ በማጋራት ከተጠናቀቀው…

ሪፖርት | የፈረሰኞቹ የአሸናፊነት ጉዞ በሀይቆቹ ተገቷል
ፈረሰኞቹን በወራጅ ቀጠናው እየዳከሩ ከሚገኙት ሀይቆቹ ያገናኘው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል። ቅዱስ ጊዮርጊስ በ15ኛው ሳምንት ድሬዳዋ…

መረጃዎች | 64ኛ የጨዋታ ቀን
የጨዋታ ሳምንቱ ተጠባቂ ፍልምያ ጨምሮ በ16ኛው ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 0 – 2 ቅዱስ ጊዮርጊስ
ቅዱስ ጊዮርጊስ ድሬዳዋ ከተማን ሁለት ለባዶ በማሸነፍ ተከታታይ አራተኛ ድላቸው ካሳኩበት ጨዋታ በኋላ የሁለቱም ቡድን አሰልጣኞች…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ አራተኛ ተከታታይ ድላቸውን ተቀዳጅተዋል
የፈረሰኞቹ ግብ ጠባቂ ባህሩ ነጋሽ የግብ ተሳትፎ ባደረገበት ጨዋታ ፈረሰኞቹ ብርቱካናማዎቹን ረተዋል። ድሬዳዋ ከተማ በ14ኛው ሳምንት…

መረጃዎች| 58ኛ የጨዋታ ቀን
በርከት ያሉ ተጠባቂ ጨዋታዎች የሚከናወኑበት የ15ኛ ሳምንት ፕሪምየር ሊግ ነገ ይጀመራል፤ መርሀ-ግብሮቹን የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አቅርበነዋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-0 ስሁል ሽረ
”ጨዋታውን ማሸነፋችን ተገቢ ነው” አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ ”ሜዳው ራሱ የሌቨሊንግ ክፍተት ስላለው ኳስ አውርደን በነፃነት መጫወት…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ሦስተኛ ተከታታይ ድላቸውን ተቀዳጅተዋል
በመጀመርያው አጋማሽ ፍፁም ጥላሁን ባስቆጠራት ብቸኛ ጎል ቅዱስ ጊዮርጊሶች ወሳኝ ድል አሳክተዋል። ፈረሰኞቹ በመጨረሻው ደቂቃ ባስቆጠሩበት…