ሪፖርት | በጎል ፌሽታ የደመቀው ጨዋታ በመቻል አሸናፊነት ተቋጭቷል

በማራኪ እንቅስቃሴዎች ታጅቦ ሰባት ጎሎች የተቆጠሩበት የመቻል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ በጦሩ የ4ለ3 ድል አድራጊነት ፍፃሜውን…

መረጃዎች |  37ኛ የጨዋታ ቀን

የ10ኛው ሳምንት መክፈቻ የሆኑ መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ድሬዳዋ ከተማ ከ ሲዳማ ቡና ሀዋሳ ከተማን…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 1-3 መቻል

”በሕይወቴ ለአቻ በፍጹም አስቤ አላውቅም” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ ”የውጤቱ መስፋት እንቅስቃሴውን ይገልጻል ብዬ አላስብም።” አሰልጣኝ በረከት…

ሪፖርት| ጦሩ መሪነቱን ያጠናከረበት ድል አስመዝግቧል

ሽመልስ በቀለ ሁለት ግቦችን ባስቆጠረበት ጨዋታ መቻል አርባ ምንጭ ከተማን ረቷል። አዞዎቹ ወልዋሎን ካሸነፈው ስብስብ አንዱዓለም…

መረጃዎች | 34ኛ የጨዋታ ቀን

የ9ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎችን በተከታዩ መሰናዷችን ይዘንላችሁ ቀርበናል። አዳማ ከተማ ከ ኢትዮጵያ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ 1-1 መቻል

ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና መቻል ነጥብ ከተጋሩበት ከምሽቱ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር…

ሪፖርት | መቻሎች በጭማሪ ደቂቃ በተገኘች ግብ በኤሌክትሪክ ከመሸነፍ ተርፈዋል

ኢትዮ ኤሌክትሪክ የሊጉን መሪነት ሊረከብ የሚችልበትን ዕድል በጭማሪ ደቂቃ ባስተናገደው ግብ ሳይጠቀምበት ቀርቷል። ኤሌክትሪክ ከፋሲሉ የ3ለ2…

መረጃዎች | 31ኛ የጨዋታ ቀን

የ8ኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ተሰናድተዋል። ሀዲያ ሆሳዕና ከ ኢትዮጵያ ቡና በድል…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 2-0 አዳማ ከተማ

መቻል አዳማ ከተማን 2ለ0 በመርታት ሦስተኛ ተከታታይ ድል ካስመዘገበበት ጨዋታ በኋላ የሁለቱም ቡድኖች አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ…

ሪፖርት | መቻሎች በተከታታይ ድሎች የሊጉ አናት ላይ ተቀምጠዋል

ከዕረፍት መልስ በተቆጠሩ ጎሎች መቻሎች 2ለ0 በሆነ ውጤት አዳማ ከተማን በማሸነፍ ተከታታይ ሦስተኛ ድል አስመዝግበው የሊጉ…