ወልዋሎዎች ቅሬታቸውን ለፌዴሬሽኑ አቀረቡ

ወልዋሎዎች በሜዳ ፍቃድ አሰሳጥ እና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ያላቸውን ቅሬታ ለዐቢይ ኮሚቴ እና የኢትዮጵያ እግር…

መከላከያን በቴክኒክ ዳይሬክተርነት ያገለገለው ባለሙያ ህይወቱ አለፈ

ከተጫዋችነት እስከ ቴክኒክ ዳይሬክተርነት ያለፉትን ረጅም ዓመታት መከላከያን ያገለገለው ዋስይሁን ማሞ ህይወቱ አልፏል። በእግርኳስ ተጫዋችነት ዘመኑ…

ሀዲያ ሆሳዕና ቅጣት ተጣለበት

የፌዴሬሽኑ ዲሲፕሊን ኮሚቴ በሀዲያ ሆሳዕና ላይ ቅጣት መጣሉን ሶከር ኢትዮጵያ ያገኘችው መረጃ ይጠቁማል፡፡ በአስራ ሁለተኛው ሳምንት…

ሀዲያ ሆሳዕና በህክምና ባለሙያው እና ቴክኒክ ዳይሬክተሩ እየተመራ ወላይታ ድቻን ይገጥማል

ትናንት የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ ግርማ ታደሰን ጨምሮ ሁለቱን ረዳት አሰልጣኝ ከኃላፊነት ያገደው ሀዲያ ሆሳዕና በዚህ ሳምንት…

የቅዱስ ጊዮርጊሱ ተከላካይ እስከ አንደኛው ዙር ፍፃሜ ድረስ ክለቡን አያገለግልም

ወሳኙ የቅዱስ ጊዮርጊስ የመሀል ተከላካይ እና አምበል አስቻለው ታመነ በባህር ዳሩ ጨዋታ በገጠመው ጉዳት እስከ አንደኛው…

ወልዋሎዎች በሳሙኤል ዮሐንስ አስተባባሪነት ድጋፍ አደረጉ

ወልዋሎዎች የጣና ሞገዶቹን ለመግጠም ወደ ባህር ዳር ባቀኑበት ወቅት የቅዱስ ሚካኤል የህፃናት ማሳደግያ ማዕከል ጎበኝተው የነበረ…

“የውጭ ግብ ጠባቂዎች እያመለከ ለሚገኘው ሊጋችን የምንተስኖት የሙከራ ዕድል ለሁላችንም የማንቂያ ደውል ነው” መክብብ ደገፋ (ወላይታ ድቻ)

የእግርኳስ ህይወቱ ከዱራሜ የተነሳው መክብብ ወላይታ ድቻ በ2006 ወደ ፕሪምየር ሊጉ እንዲቀላቀል ትልቅ አስተዋፆኦ ካበረከቱ ተጫዋቾች…

ራሱን አግልሎ የነበረው የፋሲል ከነማ ቡድን መሪ ወደ ክለቡ ተመልሷል

የጎንደር ከተማ የበላይ አመራሮች፣ ሥራ አስኪያጅ እንዲሁም የልብ ደጋፊዎች በትናንትናው ዕለት ራሱን ካገለለው ሀብታሙ ዘዋለ ጋር…

ሀድያ ሆሳዕና አሰልጣኙን አገደ

በፕሪምየር ሊጉ ግርጌ ላይ የሚገኘው ሀዲያ ሆሳዕና አሰልጣኝ ግርማ ታደሰ እና ረዳቶቹን ከኃላፊነት አግዷል። ባለፈው ዓመት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 1-0 ወልዋሎ ዓ/ዩ

በ12ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ፋሲል ከነማ ወልዋሎን 1-0 በሆነ ውጤት ካሸነፈ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች…