በዘንድሮ ዓመት ወላይታ ድቻን ለማሰልጠን ተረክበው ከስምንት ጨዋታ በላይ መሻገር ያቃታቸው አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ ከወላይታ ድቻ…
ዝ ክለቦች
የሽረ ስታዲየም እድሳት የመጨረሻው ምዕራፍ ደርሷል
የፕሪምየር ሊጉ ክለብ ስሑል ሸረ የሚጫወትበት የሽረ እንዳሥላሴ ስታዲየም በሁለተኛው ዙር ግልጋሎት መስጠት ይጀምራል። ላለፉት ወራት…
“በእኔ ላይ እምነት ጥለው ስላሰለፉኝ አሰልጣኙንም የምወደው ክለቤንም ማሳፈር አልፈልግም” ዓለምብርሀን ይግዛው
በዐፄዎቹ ደጋፊዎች ዘንድ “ትንሹ ልዑል” በመባል የሚጠራው ወጣቱ እና ተስፈኛው ዓለምብርሃን ይግዛው ስለ እግርኳስ ህይወቱ ይናገራል።…
ሳላዲን ሰዒድ እና ተደጋጋሚ ጉዳቱ
ያለፉትን ሁለት ዓመታት ተደጋጋሚ ጉዳት እያስተናገደ የሚገኘው አንጋፋው አጥቂ ሳላዲን ሰዒድ ደግመኛ ለሳምንታት ከሜዳ ሊርቅ ይችላል።…
የባህር ዳር ከተማ ተጨዋቾች ወደ ልምምድ ተመልሰዋል
ከደሞዝ እና ጥቅማጥቅም ጋር በተያያዘ ልምምድ አቁመው የነበሩት የጣናው ሞገድ ተጨዋቾች ዛሬ ወደ ልምምድ መመለሳቸው ታውቋል።…
ወልቂጤ ከተማ ለአራት ተጫዋቾች የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ሰጠ
ወጣ ገባ የውድድር ዓመትን እያሳለፈ የሚገኘው አዲስ አዳጊው ወልቂጤ ከተማ ለአራት የቡድኑ ተጫዋቾች ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል፡፡ በውድድር…
ወልዋሎ በሁለተኛው ዙር ወደ ሜዳው ይመለሳል
ላለፉት 18 ወራት በእድሳት ላይ የቆየው አንጋፋው የወልዋሎ ስታዲየም ሥራዎቹን በመጠናቀቅ ይገኛል። በ2010 መጨረሻ የእድሳት ሥራው…
ወላይታ ድቻ በአሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ ጉዳይ ምላሽ ሰጥቷል
በዚህ ሳምንት መነጋገርያ በሆነው የወላይታ ድቻ እና አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ ጉዳይ ዙርያ ክለቡ ምላሹን ለሶከር ኢትዮጵያ…
ወጣቱ አጥቂ በጉዳት ሀዋሳን አያገለግልም
የሀዋሳ ከተማው የፊት መስመር ተጫዋች መስፍን ታፈሰ በጉዳት ለሀዋሳ ግልጋሎት አይሰጥም፡፡ በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መልካም እንቅስቃሴን…
ክለቦች በደሞዝ ክፍያ ቅሬታ መታመሳቸውን ቀጥለዋል
ወርኃዊ ደሞዝ አልተከፈለንም በማለት ተደጋጋሚ ቅሬታ የሚያሰሙ ቡድኖች እየተበራከቱ በመጡበት ሊጋችን የአዳማ ከተማ ተጫዋቾች ልምምድ አቋርጠዋል።…

