“የወላይታ ድቻ ህጋዊ አሰልጣኝ እኔ ነኝ ” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ

ከወላይታ ድቻ ጋር ስልክ ዘግተው ጥለው ሄደዋል በሚል ክለቡ እንደተሰናበቱ የተገለፀው አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ አሁንም የወላይታ…

የባህር ዳር ከተማ ተጫዋቾች ልምምድ አልሰሩም

ትናንት ከሰዓት ከሀዋሳ ወደ ባህር ዳር የገቡት የጣናው ሞገድ ተጫዋቾች ዛሬ መደበኛ ልምምዳቸውን እንዳላከናወኑ ተሰምቷል። ከዚህ…

ወላይታ ድቻ ተጫዋቾችን አስጠነቀቀ

ሹም ሽሮችን እያደረገ የሚገኘው ወላይታ ድቻ ለሦስት የቡድኑ ተጫዋቾች የማስጠንቀቂያ ደብዳቤን ሰጠ፡፡ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤው የደረሳቸው ተጫዋቾች…

ድሬዳዋ ከተማ የቅሬታ ደብዳቤ ለፌዴሬሽኑ አስገባ

ድሬዳዋ ከተማ በስምንተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በቅዱስ ጊዮርጊስ የ3ለ2 ሽንፈት ካስተናገደበት ጨዋታ በኋላ “በደል ደርሶብናል”…

ወላይታ ድቻ በጊዜያዊ አሰልጣኝነት ይመራል

ዛሬ ከዋና አሰልጣኙ ገብረክርስቶስ ቢራራ እና ከክለቡ አመራሮች ጋር የተለያየው ወላይታ ድቻ ደለለኝ ደቻሳን ጊዜያዊ አሰልጣኝ…

ወላይታ ድቻ ከአሰልጣኙ ጋር ሲለያይ በርካታ አመራሮችንም አሰናብቷል

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በተደረጉ ስምንት ጨዋታዎች ባስመዘገበው ውጤት በሊጉ ግርጌ የሚገኘው ወላይታ ድቻ ከአሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ…

አቡበከር ናስር ለሳምንታት ከሜዳ ይርቃል

በስምንተኛው ሳምንት ጨዋታ ጎንደር ላይ ጉዳት ያስተናገደው የኢትዮጵያ ቡናው አጥቂ አቡበከር ናስር ለሳምንታት ከሜዳ እንደሚርቅ ታውቋል።…

የአቡበከር ናስር የጉዳት መጠን ዛሬ ይታወቃል

በትላንትናው ዕለት ጉዳት ያስተናገደው አቡበከር ናስር የጉዳት ሁኔታ ዛሬ ይታወቃል። ቡናማዎቹ ትናንት በስምንተኛው ሳምንት የፕሪምየር ሊግ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 0-2 ስሑል ሽረ

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ስምንተኛ ሳምንት ስሑል ሽረ ወደ ሶዶ ተጉዞ ወላይታ ድቻን 2-0 ከረታ በኋላ የሁለቱ…

ሪፖርት | ስሑል ሽረ ከሜዳው ውጪ ጣፋጭ ድል ተቀዳጅቷል

በሁለተኛ ቀን የ8ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መርሐ ግብር ወላይታ ድቻ በሜዳው በስሑል ሽረ 2-0 ተሸንፏል።…