ኹለት የዚህ ሳምንት የፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች የቀን ለውጥ ተደረገባቸው

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኹለተኛ ሳምንት ጨዋታዎች በዚህ ሳምንት መጨረሻ ሲቀጥሉ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ሰበታ ከተማ ኢትዮጵያ…

“ዘንድሮ ወደ ቀድሞ አቋሜ ለመመለስ ተዘጋጅቻለው” ኤልያስ ማሞ

የ2012 ፕሪምየር ሊግ ትናት ሲጀምር የውድድር ዘመኑ የመጀመርያ ጎል በ16ኛው ደቂቃ በድሬዳዋ ከተማ አማካይ ኤልያስ ማሞ…

ሲዳማ ቡና የሁለተኛ ሳምንት ጨዋታውን በዝግ ያደርጋል

በ2011 የውድድር ዘመን በተፈጠረ የስፖርታዊ ጨዋነት መጓደል ቅጣት ተላልፎበት የነበረው ሲዳማ ቡና ዐምና ቅጣቱ ያልተፈፀመ በመሆኑ…

ፋሲል ከነማ በ2011 ቃል የገባውን ስጦታ ለተጫዋቾቹ አበርክቷል

ፋሲል ከነማ ባለፈው ሳምንት የአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫን ላነሳው ቡድኑ በሄርፋዚ ሆቴል ሽልመመት አበርክቷል። በ2011 የፋሲል ከነማ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ስሑል ሽረ 1-0 ኢትዮጵያ ቡና

ስሑል ሽረ በዲዲዬ ለብሪ ብቸኛ ግብ ኢትዮጵያ ቡናን ካሸነፈ በኃላ የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞች የሚከተለውን አስተያየት ሰጥተዋል።…

ሪፖርት| ስሑል ሽረ ዓመቱን በድል ጀምሯል

ስሑል ሽረዎች በዲድዬ ሌብሪ ብቸኛ ግብ ኢትዮጵያ ቡናን አሸንፈዋል። በፈጣን የጨዋታ እንቅስቃሴ የጀመረው ጨዋታው በሁለቱም ቡድኖች…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ጅማ አባ ጅፋር 0–0 ባህር ዳር ከተማ

ከትናንት በቀጠለው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጀመርያ ሳምንት አዳማ አበበ ቢቂላ ስታድየም ላይ የተካሄደው የጅማ አባ ጅፋር…

ሪፖርት | የጅማ አባ ጅፋር እና ባህር ዳር ከተማ ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል

ከዐምናው በተሻገረ ቅጣት ከሜዳቸው ውጭ ለመጫወት ተገደው በአዳማ አበበ ቢቂላ ስታድየም የመጀመርያ ጨዋታቸውን ያደረጉት ጅማ አባ…

ጅማ አባ ጅፋር ከ ባህር ዳር ከተማ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

ሰኞ ኅዳር 22 ቀን 2012 FT ጅማ አባጅፋር 0-0 ባህር ዳር ከተማ – – ቅያሪዎች 56′  ብሩክ   አምረላ …

Continue Reading

ስሑል ሽረ ከ ኢትዮጵያ ቡና – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

ሰኞ ኅዳር 22 ቀን 2012 FT ስሑል ሽረ 1-0 ኢትዮ ቡና 21′ ዲዲዬ ለብሪ – ቅያሪዎች…

Continue Reading