የኢትዮጵያ ዋንጫ | መቻል እና ወላይታ ድቻ ወደ ግማሽ ፍጻሜው አልፈዋል

በኢትዮጵያ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ መቻል እና ወላይታ ድቻ ተጋጣሚዎቻቸውን በመርታት ወደ ግማሽ ፍፃሜ…

ሀዋሳ ከተማ በውሰት ወጣት ተጫዋች አስፈርሟል

የአሰልጣኝ ሙሉጌታ ምሕረቱ ሀዋሳ ከተማ አንድ ተጫዋችን በውሰት ከከፍተኛ ሊጉ ክለብ የግሉ አድርጓል። የሊጉን የሁለተኛውን ዙር…

ስሑል ሽረዎች የአምስት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቅቀዋል

ስሑል ሽረዎች ዕግዳቸው ተነስቶ አምስት ተጫዋቾችን ሲያስፈርሙ ከአንድ ተጫዋች ጋር በስምምነት ተለያይተዋል። በሁለት ተጫዋቾች ውዝፍ ደሞዝ…

ሀድያ ሆሳዕና ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል

ለቀጣይ የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች በሀዋሳ ዝግጅታቸውን የጀመሩት ሀድያ ሆሳዕና የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል። በአሰልጣኝ ግርማ ታደሠ…

ፊሊፕ ኦቮኖ ወደ አሰልጣኝነት ገብቷል

ከመቐለ 70 እንደርታ ጋር የሊጉን ዋንጫ ያነሳው ግብ ጠባቂ በ31 ዓመቱ ጓንቱን ሰቅሏል። በ2010 የደቡብ አፍሪካውን…

የተከላካዩ አሁናዊ ሁኔታ

የነጻነት ገብረመድኅን ጉዳይ መቋጫ ለማግኘት ተቃርቧል። በውድድር ዓመቱ አጋማሽ የዝውውር መስኮት አነጋጋሪ ከነበሩ የዝውውር ሂደቶች አንዱ…

መቐለ 70 እንደርታ የዝውውር መስኮቱ ሦስተኛ ፈራሚ ለማግኘት ተቃርቧል

ካሜሮናዊው አጥቂ ምዓም አናብስቱን ለመቀላቀል ከጫፍ ደርሷል። ቀደም ብለው በሲዳማ ቡና ቆይታ የነበራቸው ጋናዊው አማካይ ኢማኑኤል…

መቐለ 70 እንደርታ ግብ ጠባቂ አስፈረመ

መድንን ለመቀላቀል ተስማምቶ ከቡድኑ ጋር ልምምድ ሲሠራ የሰነበተው ግብ ጠባቂ ምዓም አናብስትን መቀላቀሉ እርግጥ ሆኗል። ከሦስት…

ጋናዊው የተከላካይ አማካይ ምዓም አናብስትን ተቀላቀለ

መቐለ 70 እንደርታ አማካዩን ሲያስፈርም የተጣለበት እገዳም ተነስቷል። በዝውውር መስኮቱ ተሳትፎ ሳያደርጉ የቆዩት መቐለ 70 እንደርታዎች…

የታገዱ ክለቦች እነማን ናቸው?

አምስት ክለቦች ዝውውር እንዳይፈጽሙ ታግደዋል። አምስት ክለቦች በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዝውውር እንዳይፈጽሙ ዕግድ ተጥሎባቸዋል። በ2016 የውድድር…