ሙሉ ዘጠና ደቂቃ በአጥቂነት የተጫወቱት ሁለቱ ግብ ጠባቂዎች ይናገራሉ…

በአስገዳጅ ሁኔታ ከሚናቸው ውጭ ሙሉ ዘጠና ደቂቃ በአጥቂነት ከተጫወቱት ሁለቱ ግብጠባቂዎች መክብብ ደገፋ እና አብነት ይስሐቅ…

የአሠልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 2-3 ሀዋሳ ከተማ

አምስት ግቦች ከተቆጠሩበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ ሱፐር ስፖርት ከአሠልጣኞች አስተያየት ተቀብሏል። ሙሉጌታ ምህረት – ሀዋሳ ከተማ…

ሪፖርት | ኮሮና የነገሠበት ጨዋታ በሀዋሳ ከተማ አሸናፊነት ተጠናቋል

ከኮሮና ጋር በተያያዘ መነጋገሪያ ነገሮች የነበሩበት የወላይታ ድቻ እና ሀዋሳ ከተማ ጨዋታ አምስት ግቦች ተስተናግደውበት ሀዋሳን…

ወላይታ ድቻ ከ ሀዋሳ ከተማ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

[iframe src=”https://soccer.et/match/wolaitta-dicha-hawassa-ketema-2021-04-16/” width=”100%” height=”2000″]

አሰላለፍ እና ወቅታዊ መረጃዎች – ወላይታ ድቻ ከ ሀዋሳ ከተማ

የኮቪድ ተፅዕኖ በከባዱ ያረፈበትን ጨዋታ የተመለከቱ የመጨረሻ መተጃዎችን እነሆ ! በጨዋታው ሁለቱ ተጋጣሚዎች ቀሪዎቹ ተጫዋቾቻቸው በኮቪድ…

ግብጠባቂዎቹ ከሚናቸው ውጭ ይጫወታሉ

አብዛኛው ተጫዋቾቹ በኮሮና ቫይረስ የተመቱበት ወላይታ ድቻ ባልተለመደ ሁኔታ ግብጠባቂዎቹ ከሚናቸው ውጭ እንደሚጫወቱ ታውቋል። ከአስራ አምስት…

የምሽቱ ጨዋታ ተጋጣሚዎች በኮሮና ተመትተዋል

ምሽት አንድ ሰዓት ላይ ወላይታ ድቻ ከ ሀዋሳ ከተማ ከሚያደርጉት ጨዋታ በፊት በርካታ የሁለቱ ቡድን አባላት…

“ብዙም የተለወጠ ነገር አላየሁም” – ጋቶች ፓኖም

ከኢትዮጵያ ውጭ የዓመታት ቆይታ በኃላ ወደ ሀገሩ በመመለስ በወላይታ ድቻ ጥሩ ጅማሮ እያሳየ የሚገኘው ጋቶች ፓኖም…

“በቀጣይ ተጨማሪ ጎል ስለማስቆጠር በሚገባ አስባለው” – ስንታየሁ መንግሥቱ

የአስር ሳምንት ጨዋታዎች በጉዳት ምክንያት ያመለጠውና ጎል በማስቆጠር ወደ ሜዳ የተመለሰው ስንታየሁ መንግሥቱ ስላሳለፈው አስቸጋሪ ጊዜ…

​የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 1-1 ወላይታ ድቻ

የ16ኛው ሳምንት የመጀመሪያ ጨዋታ ከተጠናቀቀ በኋላ አሰልጣኞች ለሱፐር ስፖርት የሰጡት አስተያየት ይህንን ይመስላል። አሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው…