የ15ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። አርባምንጭ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ በእስካሁን የሊጉ…
ወልቂጤ ከተማ
ሪፖርት | የየኋላሸት ሰለሞን ብቸኛ ጎል ሠራተኞቹን ባለ ድል አድርጋለች
ከተያዘለት ደቂቃ ዘግይቶ የጀመረው የወልቂጤ ከተማ እና ወላይታ ድቻ የምሽቱ ጨዋታ በሠራተኞቹ 1-0 አሸናፊነት ተጠናቋል። 01፡00…
መረጃዎች | 58ኛ የጨዋታ ቀን
የ14ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ ቅድመ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰባስበናል። መቻል ከ ኢትዮጵያ ቡና በአሠልጣኝ…
ሪፖርት | 30 ሙከራዎች የተስተናገዱበት ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል
ጥሩ ፉክክር የተደረገበት የፋሲል ከነማ እና ወልቂጤ ከተማ ፍልሚያ 0ለ0 በሆነ ውጤት ተደምድሟል። በ12ኛ ሳምንት ከሊጉ…
መረጃዎች | 48ኛ የጨዋታ ቀን
በነገው ዕለት የሚደረጉ ሁለት የ13ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። ፋሲል ከነማ ከወልቂጤ…
የአሠልጣኞች አስተያየት | መቻል 1-1 ወልቂጤ ከተማ
“ጫና ውስጥ ነኝ ፤ ከዚህ ጫና ለመውጣት ግን የምንችለውን ሁሉ እያደረግን ነው” ፋሲል ተካልኝ “ተጫዋች ሜዳ…
ሪፖርት | ጦሩ እና ሠራተኞቹ ነጥብ ተጋርተዋል
ወልቂጤ ከተማ አሁንም በመጨረሻ ደቂቃ ጎል ከመከላከያ ጋር ነጥብ ተጋርቷል። በ11ኛ የጨዋታ ሳምንት ሀዋሳ ከተማን ገጥመው…
መረጃዎች | 43ኛ የጨዋታ ቀን
የሊጉ 12ኛ ሳምንት የሚጀምርባቸውን ሁለት የነገ ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን አሰናድተናል። መቻል ከ ወልቂጤ ከተማ የጨዋታ ሳምንቱ…
የአሠልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 1-2 ኢትዮጵያ መድን
👉”ባለፉት ሁለት ጨዋታዎች ሦስት ነጥብ አላገኘንም ነበርና ዛሬ ሦስት ነጥብ ለማግኘት ነበር ጥረት ያደረግነው” ገብረመድህን ኃይሌ…
ሪፖርት | መድን ወደ አሸናፊነት ተመልሷል
ኢትዮጵያ መድን ጨዋታው ሊገባደድ ደቂቃዎች ሲቀሩት ያሬድ ዳርዛ ባስቆጠራት ግብ ወልቂጤ ከተማን ረቷል። ባሳለፍነው የጨዋታ ሳምንት…

