በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በወልዋሎ ጥሩ ቆይታ ያደረገው ተከላካይ ውሉን ለማራዘም ተስማምቷል በ2018 የውድድር ዓመት ሽረ ምድረ…
ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ
ቆይታ ከወልዋሎ ፕሬዚዳንት አቶ አንገሶም ተኽላይ ጋ
👉”ሀገር ወክለን እንደ መቅረባችን እንዲሁም ካለብን ችግሮች አንፃር ድጋፍ እንሻለን” 👉”ላሳያችሁኝ ፍቅርና ክብር ምስጋናዬ ላቅ ያለ…
ወልዋሎ ዓ/ዩ በአፍሪካ መድረክ በሚኖረው ውድድር እና የሰባ ዓመት ታሪካዊ በዓሉን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል
👉 “የምንወክለው ሀገራችንን እንደመሆኑ መጠን ሕዝቡና መንግሥት ድጋፍ እንዲያደርግ እንጠይቃለን” አቶ አሮን ሀጎስ 👉 “ወልዋሎን የህዝብ…
የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊው አሰልጣኝ ውሉን ለማራዘም ተስማማ
አሰልጣኝ ግርማ ታደሰ ከቢጫዎቹ ጋር ለመቀጠል ከስምምነት ደርሰዋል በቅርቡ ሲዳማ ቡናን ሁለት ለባዶ በማሸነፍ የኢትዮጵያ ዋንጫን…
ሪፖርት | ወልዋሎ በሊጉ መቆየቱን አረጋገጠ
ቢጫ ለባሾቹ ከፈረሰኞቹ ጋር ጥብ ተጋርተው በመውጣት ለከርሞ በሊጉ መቆየታቸውን ያረጋገጡበትን ውጤት አስመዝግበዋል በሊጉ ለመቆየት ወደ…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች| ሦስት ክለቦች በሊጉ ያላቸውን ቆይታ ለማስቀጠል የሚፋለሙባቸው ጨዋታዎች !
የሊጉ የመጨረሻ ወራጅ ቡድን ማን ይሆን? በቀጣይ ዓመት በሊጉ ለመቆየት በሶስት ስታዲየሞች የሚደረጉትን ፍልሚያዎች የተመለከቱ የቅድመ-ጨዋታ…
ኢትዮጵያ መድን “የስም ማጥፋት ተፈጽሞብኛል”” አለ
ኢትዮጵያ መድን በወልዋሎ ላይ ቅሬታ አቀረበ፤ “ያቀረቡት አምስት ነጥብ መሠረተ-ቢስ አሉባልታ ነው” ክለቡ የኢትዮጵያ መድን እግር…
ወልዋሎዎች ቅሬታ አቀረቡ
ቢጫዎቹ ከጨዋታ ውጤት ማጭበርበር ጋር በተያያዘ ቅሬታቸውን አስምተው የፍፃሜው ጨዋታ እንዲራዘምም ጥያቄ አቅርበዋል በ37ኛ ሳምንት በሰመረ…
ሪፖርት| ቢጫ ለሻሾቹ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተው መትረፋቸውን አረጋግጠዋል
ቢጫዎች በሰመረ ሀፍታይ ብቸኛ ግብ አዞዎቹን በማሸነፍ በሊጉ መቆየታቸውን አረጋገጠዋል አስቀድመው ከሊጉ መውረዳቸውን ያረጋገጡትን አዞዎቹን ከቢጫ…

